1 Chronicles 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጽሮም ድማ፡ ከከም ወለዶኦም፡ ርእስታት ቤት ኣቦታቶም፡ ጀጋኑ ጀጋኑ፡ ዕስራን ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በየትውልዳቸውም መዝገብ የተቈጠሩ፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች ሃያ ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በየትውልዳቸው መዝገብ የተቈጠሩ፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ሀያ ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በየትውልዳቸው መዝገብ የተቈጠሩ፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ሀያ ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረንቱ የለታ ማዝጎብያዳን ፓይደቴዳ ዎልቃማነ ጻላ አሳቱ ላታሙ ሻአነ ላኡ ጼታ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barenttu yeletaa mazggobiyaadan paydeteedda wolk'k'aamanne s'ala asatuu laatamu sha"anne laa"u s'eeta gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ubbay baso asatas halaqata; ba yeleta zarkketa mazgaban 20,200 wolqqamanne mino olanchchati mazgabettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ኡባይ ባሶ ኣሳታስ ሃላቃታ፤ ባ ዬሌታ ዛርኬታ ማዝጋባን 20,200 ዎልቃማኔ ሚኖ ኦላንቻቲ ማዝጋቤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባንታ የለታ ማዝጋበን ታይበትዳ ዎልቃማነ ምኖ አሳት 20,200 ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banta yeletaa mazgaben taybetida wolqaamanne mino asati 20,200 gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በትውልድ ሐረግ መዝገባቸውም ውስጥ የየቤተ ሰባቸው አለቆችና ሃያ ሺሕ ሁለት መቶ ተዋጊዎች ተመዝግበዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከተወላጆቻቸው ቤተሰቦች ዕድሜአቸው ለውትድርና አገልግሎት የደረሰ ኻያ ሺህ ሁለት መቶ ወንዶች መሆናቸው መዝገቡ ያስረዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም ኮይኖም በብትውልዶም ኣብ መፅሓፍ ትውልዲ ተቘፀሩ። ዕስራ ሽሕን ክልተ ሚእትን ሓያላት ጀጋኑ ድማ ነበርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም ኰይኖም በብወለዶኦም ኣብ መጽሓፍ ወለዶ ተቘጽሩ፡ ሓያላት ጀጋኑ ድማ ዕስራ ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበሩ። |