1 Chronicles 7:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሕዋቶም ድማ ካብ ኵሉ ወለዶታት ኢሳኮር ጀጋኑ ጀጋኑ ነበሩ፣ ብድምር ብመሰረት ትውልዶም ሰማንያን ሾብዓተን ሽሕ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ድ​ሞ​ቻ​ቸ​ውም በይ​ሳ​ኮር ወገ​ኖች ሁሉ ጽኑ​ዓን ኀያ​ላን ሰዎች በት​ው​ል​ዳ​ቸው ሁሉ የተ​ቈ​ጠሩ ሰማ​ንያ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወንድሞቻቸውም በይሳኮር ወገኖች ሁሉ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች በትውልዳቸው ሁሉ የተቈጠሩ ሰማኒያ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሳኮር ወገኖች የሆኑ ወንድሞቻቸው ሁሉ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች በትውልዳቸው ሁሉ የተቈጠሩት ሰማኒያ ሰባት ሺህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳኮራ ዛራቱዋፐ ኦላንቻቱ ባረንቱ የለታ ማዝጎብያን ፓይደቲደ፥ ኡባና ሆስፑን ታማነ ላፑን ሻአ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaakoora zaratuwaappe olanchchatuu barenttu yeletaa mazggobiyaan paydettiide, ubbaanna hosppun tammanne laappun sha"a gideeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisakoore zarkketappe olas gakkida olanchchati mazgaban qoodettidi 87,000 gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳኮሬ ዛርኬታፔ ኦላስ ጋኪዳ ኦላንቻቲ ማዝጋባን ቆዴቲዲ 87,000 ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳኮራ ኮቻፈ ኦላንቾት ባንታ የለታ ማዝጋበን ታይበትድ፥ ኩመ 87,000 ግድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisakoora kochaafe olanchoti banta yeletaa mazgaben taybetidi, kumethi 87,000 gididosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከይሳኮር ጐሣዎች ሁሉ የተመዘገቡት ተዋጊዎች የቤተ ሰቦቹ ትውልድ ቍጥር በአጠቃላይ ሰማንያ ሰባት ሺሕ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከይሳኮር ነገድ ቤተሰቦች ዕድሜአቸው ለወታደራዊ አገልግሎት የደረሰ ሰማኒያ ሰባት ሺህ ወንዶች መሆናቸው የትውልድ መዝገባቸው ያስረዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኵሎም ዓሌታት ይሳኮር፥ ኣብ መፅሓፍ ትውልዲ ዝተቘፀሩ፥ ሰማንያን ሸውዓተን ሽሕ ሓያላት ጀጋኑ ነበርዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሕዋቶም ድማ ኣብ ኲሎም ዓሌታት ይሳኮር ሓያላት ጀጋኑ፡ ኲላቶም ኣብ መጽሓፍ ወለዶ እተቘጽሩ ሰማንያን ሾብዓተን ሽሕ ነበሩ።