1 Chronicles 7:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኩሎም ደቂ ኣሸር፡ ሓለፍቲ ቤት ኣቦኦም፡ ሕሩያትን ተባዓትን ጀጋኑ፡ ሓለፍቲ መሳፍንቲ እዮም። ኣብ ትውልዲ እቶም ንውግእን ንውግእን ዝበቕዑ ሰባት ድማ ቍጽሪ ዕስራን ሽሕን ሰብ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሁሉ የአሴር ልጆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ የተመረጡ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች፥ የመኳንንቱ አለቆች ነበሩ። በትውልዳቸውም በሰልፍ ለመዋጋት የተቈጠሩ ሃያ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሁሉ የአሴር ልጆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ የተመረጡ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች፥ የመኳንንቱ አለቆች ነበሩ። በትውልዳቸውም በሰልፍ ለመዋጋት የተቈጠሩ ሀያ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ የአሴር ልጆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ የተመረጡ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች፥ የመኳንንቱ አለቆች ነበሩ። በትውልዳቸውም በጦርነት ላይ ለመዋጋት የተቈጠሩ ሀያ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኡባቱ አሴራ ዘረ። ኡንቱንቱ ባረንቱ አዎቱዋ ሶይ አሳ ካፓቱዋነ ዶረቴዳ ዎልቃማነ ጻላ አሳቱዋ። ባረንቱ የለታዳን ፓይደቴዳ ኦላንቻቱ ላታማነ ኡሱፑን ሻኣ ግዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu ubbatuu Aaseera zeretsaa. Unttunttu barenttu aawotuwaa soy asaa kaappatuwaanne dooretteedda wolk'k'aamanne s'ala asatuwaa. Barenttu yeletaadan paydeteedda olanchchatuu laatamanne usuppun sha"aa gideeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti ubbay Aaseere zareta; istti baso asatas halaqata; ba yeleta zarkketa mazgaban 26,000 wolqqamanne mino olanchchati mazgabettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኡባይ ኣሴሬ ዛሬታ፤ ኢስቲ ባሶ ኣሳታስ ሃላቃታ፤ ባ ዬሌታ ዛርኬታ ማዝጋባን 26,000 ዎልቃማኔ ሚኖ ኦላንቻቲ ማዝጋቤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ኡባት አሴራ ኮቻታ። ኤንቲ ባንታ ሶ አሳ ሀላቃታነ ዶረትዳ ዎልቃማነ ምኖ አስ። ባንታ የለታዳ ታይበትዳ ኦላንቾት 26,000 ግድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati ubbati Aseera kochata. Enti banta soo asaa halaqatanne dooretida wolqaamanne mino asi. Banta yeletada taybetida olanchoti 26,000 gididosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ሁሉ የአሴር ዘሮች ናቸው፤ እነርሱም የቤተ ሰብ አለቆች፣ ምርጥ ሰዎች፣ ብርቱ ተዋጊዎችና ድንቅ መሪዎች ነበሩ። በትውልድ መዝገባቸው እንደ ተጻፈው ለውጊያ ብቁ የሆኑት ወንዶች ቍጥር ሃያ ስድስት ሺሕ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ሁሉ የአሴር ዘሮች ናቸው፤ እነርሱም የቤተሰብ አለቆች፥ ዝነኛ ጦረኞችና ምርጥ የሆኑ መሪዎች ነበሩ፤ የአሴር ዘሮች ለውትድርና አገልግሎት ብቁ የሆኑ ኻያ ስድስት ሺህ ወንዶች ነበሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ኵሎም ደቂ ኣሴር፥ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም፥ ሕሩያት፥ ሓያላት ጀጋኑ፥ ኣሕሉቕ መኳንንቲ ነበሩ። እቶም ኣብ መፅሓፍ ትውልዲ ዝተፅሓፉ ተዋጋእቲ፥ ዕስራን ሽዱሽተን ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ኲሎም ደቂ ኣሴር፡ ዋናታት መማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ሕሩያት፡ ሓያላት ጀጋኑ፡ ሓላቑ ሹማምቲ ነበሩ። ቊጽሪ እቶም ኣብ ሰራዊት ወግእ ኪዀኑ ኣብ መጽሓፍ ወለዶ እተጻሕፋ ድማ ዕስራን ሹድሽተን ሽሕ እዮም። |