1 Chronicles 7:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስኦም ድማ፡ ከከም ዓሌቶም፡ ከከም ቤት ኣቦታቶም፡ ብዙሓት ኣንስትን ኣወዳትን ስለ ዝነበሮም፡ ሰላሳን ሽዱሽተን ሽሕ ሰብኡት ንውግእ ዚኸውን ጭፍራ ወተሃደራት ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም ጋር በየ​ት​ው​ል​ዳ​ቸው በየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት ለሰ​ልፍ የተ​ዘ​ጋጁ የሠ​ራ​ዊት ጭፍ​ሮች ነበሩ፤ ብዙም ሴቶ​ችና ልጆች ነበ​ሩ​አ​ቸ​ውና ሠላሳ ስድ​ስት ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም ጋር በየትውልዳቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች ለሰልፍ የተዘጋጁ የሠራዊት ጭፍሮች ነበሩ፤ ብዙም ሴቶችና ልጆች ነበሩአቸውና ሠላሳ ስድስት ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም ጋር በየትውልዳቸው በየአባቶቻቸው ቤቶች ለውግያ የተዘጋጁ የሠራዊት ጭፍሮች ነበሩ፤ ብዙም ሴቶችና ልጆች ነበሩአቸውና ሠላሳ ስድስት ሺህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረንቱ አዎቱዋ ሶይ አሳ የለታዳን ኦላዉ ጊጌዳ ኦላንቻቱ ሀታማነ ኡሱፑን ሻአ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቶ ጮራ ማቼቱነ ጮራ ናናይ ደኢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Barenttu aawotuwaa soy asaa yeletaadan olaw giigeedda olanchchatuu hattamanne usuppun sha"a; ayaw gooppe, unttunttoo c'ora machchetuunne c'ora naanay de'iino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas daro machchetinne nayti diza gishshas isttaso asaa zarkketappe olas gakkida olanchchata qooday 36,000 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ዳሮ ማቼቲኔ ናይቲ ዲዛ ጊሻስ ኢስታሶ ኣሳ ዛርኬታፔ ኦላስ ጋኪዳ ኦላንቻታ ቆዳይ 36,000 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታ ሶ አሳ የለታዳ ኦዛ ያራፐ ኦላንቾት 36,000፤ ኤንታዉ ዳሮ ማቸትነ ናይት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Banta soo asaa yeletada Oza yaraape olanchoti 36,000; entaw daro machetinne nayti de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብዙ ሚስቶችና ልጆች ስለ ነበሯቸው፣ ከቤተ ሰባቸው የትውልድ ሐረግ ለውጊያ ብቁ የሆኑ ሠላሳ ስድስት ሺሕ ሰዎች ነበሯቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ብዙ ሚስቶችና ብዙ ልጆች ስለ ነበሩአቸው ዘሮቻቸው ለወታደራዊ አገልግሎት የደረሱ ሠላሳ ስድስት ሺህ ወንዶች ማቅረብ ይችሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዙሓት ኣንስትን ቈልዑን ነበርዎም። ስለዙይ በብትውልዶምን በብማይ ቤት ኣቦታቶምን ንውግእ ዝተዳለዉ ሰላሳን ሽዱሽተን ሽሕ ሰባት ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ እዚኣቶም ድማ በብወለዶኦም በብማይ ቤት ኣቦታቶም ጭፍራታት ናይ ውግእ ሰራዊት ሰላሳን ሹድሽተን ሽሕ ሰብ ነበሩ፡ እምበኣርሲ ኣንስትን ቈላዑን ብዙሓት ነበርዎም።