1 Chronicles 7:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ጎኒ መሬት ደቂ ምናሴ ድማ፡ ቤት-ሸን ምስ ትሕዛታታ፡ ታኣናክ ምስ ትሕዛታታ፡ መጊዶ ምስ ትሕዛታታ፡ ዶር ምስ ትሕዛታታ። ደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል በዚ ይነብሩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ና​ሴም ልጆች ዳርቻ ቤት​ሳ​ንና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ ታዕ​ና​ክና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ መጊ​ዶና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ ዶርና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ በላ​ድና መን​ደ​ሮ​ችዋ ነበሩ፤ በእ​ነ​ዚህ ያዕ​ቆብ የተ​ባለ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጅ የዮ​ሴፍ ልጆች ተቀ​መጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምናሴም ልጆች ዳርቻ ቤትሳንና መንደሮችዋ፥ ታዕናክና መንደሮችዋ፥ መጊዶና መንደሮችዋ፥ ዶርና መንደሮችዋ ነበሩ፤ በእነዚህ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም በምናሴም ልጆች ዳርቻ ቤት-ሳንና መንደሮችዋ፥ ታዕናክና መንደሮችዋ፥ መጊዶና መንደሮችዋ፥ ዶርና መንደሮችዋ ነበሩ፤ በእነዚህ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ምናሰ ዛራቱዋ ቢታ ዛዋን ደእያ ቤትሻናነ ቤትሻና ሞቱዋ፥ ታእናካነ ታእናካ ሞቱዋ፥ ማግዶነ ማግዶ ሞቱዋነ ዶራነ ዶራ ሞቱዋ። እስራኤልያ ናኣ ዮሴፎ ዛራቱ ሀ ካታማቱዋን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Minaase zaratuwaa biittaa zawaan de'iyaa Beetishaananne Beetishaana mootsatuwaa, Taa'inaakkanne Taa'inaaka mootsatuwaa, Magidonne Magido mootsatuwaanne Dooranne Doora mootsatuwaa. Israa'eeliyaa na'aa Yooseefo zaratuu ha katamatuwaan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Minaase zareta biitta zawan Beeti-Sha7aane, Ta7inaake, Magiddo, Doorenne istta yuushon diza katamata; Isra7eele naa Yooseefe zareti ha katamatan de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሚናሴ ዛሬታ ቢታ ዛዋን ቤቲ-ሻኣኔ፥ ታኢናኬ፥ ማጊዶ፥ ዶሬኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ካታማታ፤ ኢስራኤሌ ና ዮሴፌ ዛሬቲ ሃ ካታማታን ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰ ቢታ ዛዋን ደእያ ቤት-ሳናነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ታናካነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ማግዶነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ዶራነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ። እስራኤለ ናኣ ዮሰፋ ኮቻት ሀ ካታማታን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaase biitta zawan de7iya Beet-Saananne iya yuushuwan de7iya gutata, Tanakanne iya yuushuwan de7iya gutata, Magidonne iya yuushuwan de7iya gutata, Dooranne iya yuushuwan de7iya gutata. Isra7eele na7aa Yoosefa kochati ha katamatan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምናሴም ወሰን ላይ ቤትሳን፣ ታዕናክ፣ መጊዶና ዶር ከነመንደሮቻቸው ነበሩ። በእነዚህም መንደሮች የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምናሴ ዘሮች ቤትሻንን፥ ታዕናክን፥ መጊዶንና ዶርን እንዲሁም በእነርሱ ዙሪያ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞች በቊጥጥራቸው ሥር አድርገው ነበር። እነዚህ ሁሉ የያዕቆብ ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩባቸው የነበሩ ስፍራዎች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብወሰን ደቂ ምናሴ ኸዓ፥ ቤትሳንን ከተማታታን፥ ታዕናክን ከተማታታን፥ መጊዶን ከተማታታን፥ ዶርን ከተማታታን። ደቂ ዮሴፍ ወዲ ያእቆብ ኣብዚኣተን ይቕመጡ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዶብ ደቂ ምናሴ ኸኣ ቤትሸኣንን ከተማታታን፡ ታዕናክን ከተማታታን፡ መጊዶን ከተማታትን፡ ዶርን ከተማታታን። ኣብ እዚኣተን ደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል ተቐመጡ።