1 Chronicles 7:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጎኒ መሬት ደቂ ምናሴ ድማ፡ ቤት-ሸን ምስ ትሕዛታታ፡ ታኣናክ ምስ ትሕዛታታ፡ መጊዶ ምስ ትሕዛታታ፡ ዶር ምስ ትሕዛታታ። ደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል በዚ ይነብሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምናሴም ልጆች ዳርቻ ቤትሳንና መንደሮችዋ፥ ታዕናክና መንደሮችዋ፥ መጊዶና መንደሮችዋ፥ ዶርና መንደሮችዋ፥ በላድና መንደሮችዋ ነበሩ፤ በእነዚህ ያዕቆብ የተባለ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምናሴም ልጆች ዳርቻ ቤትሳንና መንደሮችዋ፥ ታዕናክና መንደሮችዋ፥ መጊዶና መንደሮችዋ፥ ዶርና መንደሮችዋ ነበሩ፤ በእነዚህ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም በምናሴም ልጆች ዳርቻ ቤት-ሳንና መንደሮችዋ፥ ታዕናክና መንደሮችዋ፥ መጊዶና መንደሮችዋ፥ ዶርና መንደሮችዋ ነበሩ፤ በእነዚህ የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ልጆች ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ምናሰ ዛራቱዋ ቢታ ዛዋን ደእያ ቤትሻናነ ቤትሻና ሞቱዋ፥ ታእናካነ ታእናካ ሞቱዋ፥ ማግዶነ ማግዶ ሞቱዋነ ዶራነ ዶራ ሞቱዋ። እስራኤልያ ናኣ ዮሴፎ ዛራቱ ሀ ካታማቱዋን ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Minaase zaratuwaa biittaa zawaan de'iyaa Beetishaananne Beetishaana mootsatuwaa, Taa'inaakkanne Taa'inaaka mootsatuwaa, Magidonne Magido mootsatuwaanne Dooranne Doora mootsatuwaa. Israa'eeliyaa na'aa Yooseefo zaratuu ha katamatuwaan de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Minaase zareta biitta zawan Beeti-Sha7aane, Ta7inaake, Magiddo, Doorenne istta yuushon diza katamata; Isra7eele naa Yooseefe zareti ha katamatan de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ሚናሴ ዛሬታ ቢታ ዛዋን ቤቲ-ሻኣኔ፥ ታኢናኬ፥ ማጊዶ፥ ዶሬኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ካታማታ፤ ኢስራኤሌ ና ዮሴፌ ዛሬቲ ሃ ካታማታን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ቢታ ዛዋን ደእያ ቤት-ሳናነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ታናካነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ማግዶነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ዶራነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ። እስራኤለ ናኣ ዮሰፋ ኮቻት ሀ ካታማታን ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase biitta zawan de7iya Beet-Saananne iya yuushuwan de7iya gutata, Tanakanne iya yuushuwan de7iya gutata, Magidonne iya yuushuwan de7iya gutata, Dooranne iya yuushuwan de7iya gutata. Isra7eele na7aa Yoosefa kochati ha katamatan de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምናሴም ወሰን ላይ ቤትሳን፣ ታዕናክ፣ መጊዶና ዶር ከነመንደሮቻቸው ነበሩ። በእነዚህም መንደሮች የእስራኤል ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምናሴ ዘሮች ቤትሻንን፥ ታዕናክን፥ መጊዶንና ዶርን እንዲሁም በእነርሱ ዙሪያ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞች በቊጥጥራቸው ሥር አድርገው ነበር። እነዚህ ሁሉ የያዕቆብ ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ይኖሩባቸው የነበሩ ስፍራዎች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወሰን ደቂ ምናሴ ኸዓ፥ ቤትሳንን ከተማታታን፥ ታዕናክን ከተማታታን፥ መጊዶን ከተማታታን፥ ዶርን ከተማታታን። ደቂ ዮሴፍ ወዲ ያእቆብ ኣብዚኣተን ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዶብ ደቂ ምናሴ ኸኣ ቤትሸኣንን ከተማታታን፡ ታዕናክን ከተማታታን፡ መጊዶን ከተማታትን፡ ዶርን ከተማታታን። ኣብ እዚኣተን ደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል ተቐመጡ። |