1 Chronicles 7:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ርስቶምን መሕደሪታቶምን ድማ፡ ቤት-ኤልን ኣብ ትሕቲኣን ምስ ናዓራንን ኣንጻር ምዕራብ ጌዘርን ምስተን ኣብ ትሕቲኡ ዘሎ ቦታታትን ነበረ። ሴኬም ምስ ከባቢኣ፡ ክሳዕ ጋዛ ምስ ከባቢኣ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ግዛ​ታ​ቸ​ውና ማደ​ሪ​ያ​ቸው ቤቴ​ልና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ በም​ሥ​ራ​ቅም በኩል ነዓ​ራን፥ በም​ዕ​ራ​ብም በኩል ጌዝ​ርና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ ደግ​ሞም ሴኬ​ምና መን​ደ​ሮ​ችዋ፥ እስከ ጋዛና እስከ መን​ደ​ሮ​ችዋ ድረስ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ግዛታቸውና ማደሪያቸው ቤቴልና መንደሮችዋ፥ በምሥራቅም በኩል ነዓራን፥ በምዕራብም በኩል ጌዝርና መንደሮችዋ፥ ደግሞ ሴኬምና መንደሮችዋ እስከ ጋዛና እስከ መንደሮችዋ ድረስ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግዛታቸውና ማደሪያቸው ቤቴልና መንደሮችዋ፥ በምሥራቅም በኩል ነዓራን፥ በምዕራብም በኩል ጌዝርና መንደሮችዋ፥ ሴኬምና መንደሮችዋ ጋዛና መንደሮችዋ ነበሩ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤፍሬማ ዛራቱዋ ቢታይ ኡንቱንቱ ደኢያሳይ ቤቴለነ ቤቴለ ሞቱዋ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ናእራና፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ገዜራነ ገዜራ ሞቱዋ፥ ሸኬማነ ሸኬማ ሞቱዋነ አያነ አያ ሞቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Efireema zaratuwaa biittay unttunttu de'iyaasay Beeteelenne Beeteele mootsatuwaa, away doliyaa baggana de'iyaa Na'iraana, away doliyaa baggana de'iyaa Gezeeranne Gezeera mootsatuwaa, Shekeemanne Shekeema mootsatuwaanne Aayanne Aaya mootsatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreeme zareta duussasoynne istta biittay Beetele yuushon diza katamata, arshey mokkiza baggara Na7iraane, arshey wulliza baggara Gezeere, Seekeeme, Aayenne istta yuushon diza katamata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜ ዛሬታ ዱሳሶይኔ ኢስታ ቢታይ ቤቴሌ ዩሾን ዲዛ ካታማታ፥ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ናኢራኔ፥ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ጌዜሬ፥ ሴኬሜ፥ ኣዬኔ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ካታማታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤፍሬማ ኮቻት ኤክድ ባንታዉ ዳና በሲ ኦዳ ቢታይ፥ ቤተለነ እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፤ ዶሎሀ ባጋን ናአራ፥ ዉሎሀ ባጋን ገዘራነ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ፥ ሴከማ፥ አያነ ኤንታ ዩሹዋን ደኢያ ጉታታ ኡባ ኦይኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Efreema kochati ekidi bantaw daana bessi oothida biittay, Beetelenne iya yuushuwan de7iya gutata; doloha baggan Na7ara, wuloha baggan Gezeranne enta yuushuwan de7iya gutata, Seekema, Ayanne enta yuushuwan de7ya gutata ubbaa oykees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድራቸውና መኖሪያቸው ቤቴልንና በዙሪያዋ የሚገኙትን ከተሞች፣ በስተ ምሥራቅ ነዓራን፣ በስተ ምዕራብ ጌዝርንና መንደሮቿን፣ እንዲሁም ሴኬምንና መንደሮቿን፣ ከዚያም ዐልፎ ዓያንና መንደሮቿን በሙሉ ያጠቃልል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኤፍሬም ዘሮች በሙሉ ወስደው የራሳቸው መኖሪያ ያደረጉት ግዛት ቤትኤልና በዙሪያዋ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞችን ሲሆን፥ በምሥራቅ በኩል እስከ ናዕራን፥ በምዕራብ እስከ ጌዜር፥ እንዲሁም በጌዜር ዙሪያ የሚገኙትን ታናናሽ ከተሞችን ያጠቃልል ነበር፤ እንዲሁም ሴኬምንና ዓያን በዙሪያቸው የሚገኙትንም ታናናሽ ከተሞች ይጨምራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝሓዝዎን ዝተቐመጥዎን ምድሪ እዙይ እዩ፦ ቤትኤልን ከተማታታን፥ ብምብራቕ ናዓራን፥ ብምዕራብ ጌዘር ምስ ከተማታታ፥ ሴኬምን ከተማታታን ድማ ኽሳዕ ጋዛን ከተማታታን፥
Amharic Tigrinya 2011 ዝሐዝወንን እተቐመጥወንን ቤትኤልን ከተማታትን፡ ብምብራቕ ከኣ ናዓራን፡ ብምዕራብውን ጌዘር ምስ ከተማታታ፡ ሴከምን ከተማታትን ድማ ክሳዕ ጋዛን ከተማታትን።