1 Chronicles 7:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ሰበይቱ ምስ ኣተወ ድማ፡ ንሳ ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት፣ ንሱ ድማ በርያ ሰመዮ፣ ምኽንያቱ ኣብ ቤቱ ነገር ስለ ዝኸፍአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ሚስቱም ገባ፥ አረገዘችም፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ በቤቴም መከራ ሆኖአልና ሲል ስሙን በሪዓ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ሚስቱም ገባ፥ አረገዘችም፥ ወንድ ልጅም ወለደች፤ በቤቱም መከራ ሆኖአልና ስሙ በሪዓ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤፍሬምም ወደ ሚስቱ ገባ፥ አረገዘችም፥ ወንድ ልጅም ወለደች፤ በቤቱም መከራ ሆኖአልና ስሙ በሪዓ ብሎ ጠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እ ባረ ማቻትና ጋከቴዳ፤ እዛ ሻሃራደ አቱማ ናኣ የላዱ። ኤፍሬማ ሶ ጋኬዳ ኢታ መቱዋ ድራዉ፥ እ ባረ ናኣ ባሪአ ሱንዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, I bare machchattina gaketteedda; Iza shahaaraade attuma na'aa yelaaddu. Efireema soo gakkeedda iita metuwaa diraw, I bare na'aa Barii'a suntseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izi ba machcheyra gayttides; histtiin iza shaarada attuma naa yeladus; iza keeththan gakkida iita metoza gaason naaza Barihe gi sunththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ባ ማቼይራ ጋይቲዴስ፤ ሂስቲን ኢዛ ሻራዳ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ኢዛ ኬን ጋኪዳ ኢታ ሜቶዛ ጋሶን ናዛ ባሪሄ ጊ ሱንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እ ባ ማቸራ አቅስ፤ እያ ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። ኤፍሬማ ሶ ጋክዳ ኢታ መቱዋ ግሾ እ ባ ናኣ ባርአ ግድ ሱንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, I ba machera aqis; iya qanthatada adde na7a yelasu. Efreema soo gakida iita metuwa gisho I ba na7aa Bari7a gidi sunthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ ሚስቱ ገብቶ ተኛ፤ እርሷም ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ በቤተ ሰቡ ላይ ከደረሰው መከራ የተነሣ ስሙን በሪዓ አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤፍሬም ከሚስቱ ጋር ግንኙነት አደረገ፤ እርስዋም ፀንሳ ወንድ ልጅ ወለደች፤ በቤተሰባቸው ላይ በደረሰው መከራ ምክንያት በሪዓ የሚል ስም አወጣለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሰበይቱውን ኣተወ፤ ንሳ ኸዓ ጠነሰት፤ ወዲውን ወለደት። ኣብ ቤተሰቡ መከራ ስለ ዝመፆ ኸዓ በሪዓ ኢሉ ሰመዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሰበይቱ ኸኣ ኣተወ፡ ጠነሰት ድማ፡ ወዱውን ወለደት፡ ኣብ ቤቱ መከራ ስለ ዝመጾ ኸኣ፡ ስሙ ብሪዓ ኣውጽኣሉ። |