1 Chronicles 7:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ማዓጋ ሰበይቲ ማጊር ወዲ ወለደት፡ ንሳ ድማ ፔረስ ኢላ ሰመየቶ። ስም ሓዉ ድማ ሰረስ ይበሃል። ደቁ ድማ ዑላምን ራኬምን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ኪ​ርም ሚስት መዓካ ልጅ ወለ​ደች፥ ስሙ​ንም ፋሬስ ብላ ጠራ​ችው፤ የወ​ን​ድ​ሙም ስም ሱሮስ ነበረ፤ ልጆ​ቹም ኡላ​ምና ራቄም ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማኪርም ሚስት መዓካ ልጅ ወለደች፥ ስሙንም ፋሬስ ብላ ጠራችው፤ የወንድሙም ስም ሱሮስ ነበረ፤ ልጆቹም ኡላም፥ ራቄም ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማኪርም ሚስት መዓካ ልጅ ወለደች፥ ስሙንም ፋሬስ ብላ ጠራችው፤ የወንድሙም ስም ሱሮስ ነበረ፤ ልጆቹም ኡላም፥ ራቄም ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማኪና ማቻታ ማእካ አዉ ናና የላዱ። ባይራ ናኣ ፐረሻ ሱንዱ፤ ፐረሻ እሻ ሱንይ ሸሬሻ። ፐረሻ ናናይ ኡላማነ ራቄማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Maakiina machata Maa'ika aw naanaa yelaaddu. Bayira na'aa Peresha suntsaaddu; Peresha ishaa suntsay Shereesha. Peresha naanay Ulaamanne Rak'eema.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Maakire machcha Ma7ikay attuma nayta yeladus; bayra naaza Pareesha, iza kaaloza Shereeshe ga sunththadus. Pereesha nayti Ulaamenne Ereqeeme.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማኪሬ ማቻ ማኢካይ ኣቱማ ናይታ ዬላዱስ፤ ባይራ ናዛ ፓሬሻ፥ ኢዛ ካሎዛ ሼሬሼ ጋ ሱንዱስ። ፔሬሻ ናይቲ ኡላሜኔ ኤሬቄሜ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማክራ ማችያ ማእካ ፓሬሳነ ሱሮሳ ጌተትያ ናምኡ አደ ናይታ የላሱ። ፓረሳ ናይት ኡላማነ ራቄማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Makira machiya Ma7ika Pareesanne Suroosa geetetiya nam7u adde nayta yelasu. Paaresa nayti Ulamanne Raqeema.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚኪር ሚስት መዓካ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ፋሬስ አለችው። የወንድሙም ስም ሱሮስ ይባላል፤ ወንዶች ልጆቹም ኡላምና ራቄም ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማኪር ሚስት ማዕካ ፔሬሽና ሼሬሽ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደች፤ ጴሬሽ የሚል ስም ያወጣችለትም እርስዋ ናት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማዓካ ሰበይቲ ማኪር ድማ ወዲ ወለደት፤ ፋሬስ ኢላ ኸዓ ሰመየቶ። ንሓዉ ድማ ሱሮስ ኣውፅአትሉ። ደቂ ፋሬስ ከዓ ዑላምን ራቄምን ይበሃሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ማዓካ ሰበይቲ ማኪር ድማ ወዲ ወለደት፡ ስሙ ኸኣ ጶረሽ ኣውጽኣትሉ፡ ስም ሓው ድማ ሸረሽ፡ ደቁ ኸኣ ዑላምን ራቀምን እዮም።