1 Chronicles 7:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም እዞም ደቂ ጀድያኤል፡ ከም ርእሲ ኣቦታቶም፡ ጀጋኑ ጀጋኑ፡ ንውግእን ውግእን ኪወጹ ዚበቕዑ ዓሰርተው ሾብዓተ ሽሕን ክልተ ሚእትን ወተሃደራት ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሁሉ የይዴኤል ልጆች ነበሩ፤ በየአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጭፍራ እየሆኑ ወደ ሰልፍ የሚወጡ ጽኑዓን ኀያላን ሰዎች ዐሥራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሁሉ የይዲኤል ልጆች ነበሩ፤ በየአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጭፍራ እየሆኑ ወደ ሰልፍ የሚወጡ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች አሥራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሁሉ የይዲኤል ልጆች ነበሩ፤ በየአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ጭፍራ እየሆኑ ወደ ውግያ የሚወጡ ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ዐሥራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ኡባቱ ይድኤላ ናና። ኡንቱንቱ ሶይ አሳ ካፓቱዋነ ዎልቃማነ ጻላ አሳቱዋ። ባረንቱ የለታዳን ፓይደቴዳ ኦላንቻቱ ታማነ ላፑን ሻአነ ላኡ ጼታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hawanttu ubbatuu Yidi'eela naanaa. Unttunttu soy asaa kaappatuwaanne wolk'k'aamanne s'ala asatuwaa. Barenttu yeletaadan paydeteedda olanchchatuu tammanne laappun sha"anne laa"u s'eeta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hayti ubbati Yidi7eele nayta; istti baso asatas halaqata; ba yeleta zarkketa mazgaban 17,200 wolqqamanne mino olanchchati mazgabettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኡባቲ ዪዲኤሌ ናይታ፤ ኢስቲ ባሶ ኣሳታስ ሃላቃታ፤ ባ ዬሌታ ዛርኬታ ማዝጋባን 17,200 ዎልቃማኔ ሚኖ ኦላንቻቲ ማዝጋቤቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ባንታ ሶ አሳ ሀላቃ፤ ዎልቃማነ ምኖ አስ። ባንታ የለታዳ ታይበትዳ ኦላንቾት 17,200. |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | haysati banta soo asaa halaqa; wolqaamanne mino asi. Banta yeletada taybetida olanchoti 17,200. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ሁሉ የይዲኤል ልጆች የየቤተ ሰቡ አለቆች ነበሩ፤ እነርሱም ለውጊያ ብቁ የሆኑ ዐሥራ ሰባት ሺሕ ተዋጊዎች ነበሯቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም በጐሣቸው ውስጥ የቤተሰብ አለቆችና ዝነኛ ወታደሮች ነበሩ፤ የትውልዳቸው ቤተሰቦች ዕድሜአቸው ለውትድርና አገልግሎት የደረሰ ዐሥራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ወንዶች ነበሩአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ደቂ ይድኤል ኣብ መማይ ቤት ኣቦታቶም ዋናታት ነበሩ። ንውግእ ዝተዳለዉ ዓሰርተ ሸውዓተ ሽሕን ክልተ ሚእትን ሓያላት ጀጋኑ ነበርዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ኲሎም ደቂ የዲዓኤል ኣብ መማይ ቤት ኣቦታቶም ዋናታት፡ ሓያላት ጀጋኑ፡ ምስቲ ስራዊት ንውግእ ዚወጹ ዓሰርተው ሾብዓተ ሽሕን ክልተ ሚእትን ነበሩ። |