1 Chronicles 6:71 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ ገርሾም ካብ መስመር ወለዶ ፍርቂ ነገድ ምናሴ ተዋህበ፡ ጎላን ኣብ ባሳን ምስ መጓሰኣ፡ ኣሽታሮት ምስ መጓሰኣ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ወገን በባሳን ያለችው ጋውሎንና መሰማሪያዋ፥ አስታሮትና መሰማሪያዋ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኵሌታ ወገን በባሳን ያለችው ጎላንና መሰምርያዋ፥ አስታሮትና መሰምርያዋ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ወገን በባሳን ያለችው ጎላንና መሰማሪያዋ፥ አስታሮትና መሰማሪያዋ ተሰጣቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ዛራቱዋ ባጋቱዋፐ ባሳነን ደእያ ጎላናነ አ ሄን ጋደቱዋነ አስታሮታነ አ ሄን ጋደቱዋ አኪደ፥ ገርሾና ያራቶ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase zaratuwaa baggatuwaappe Baasaanen de'iyaa Golaananne Aa hentsaa gadetuwaanne Asttaarootanne Aa hentsaa gadetuwaa akkiide, Gershshoona yaratoo immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase zarkketa baggafe Baasaanen diza Golaanenne mehe heemmizasohotanne Astarootenne mehe heemmizasohota ekkidi Gershoone zarkketas immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ዛርኬታ ባጋፌ ባሳኔን ዲዛ ጎላኔኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታኔ ኣስታሮቴኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ ኤኪዲ ጌርሾኔ ዛርኬታስ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ኮቻ ባጋፈ ባሳነን ደእያ ጎላና፥ አስታሮታነ ኤንታ ሄራን ደእያ ሄን በሳታ ገድሶና ያራስ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase kocha baggaafe Baasanen de7iya Goolana, Astarootanne enta heeran de7iya hentha bessata Gedisoona yaraas immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌድሶናውያን ከዚህ የሚከተሉትን ከተሞች ወሰዱ፤ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን የሚገኘውን ጎላንና አስታሮትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ወሰዱ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለጌርሾን ጐሣ ቤተሰቦች የሚከተሉት ከተሞች በዙሪያቸው ከሚገኙት የግጦሽ ቦታዎች ጋር ተመድበውላቸው ነበር፦ በምሥራቅ በኩል ካለው ከምናሴ ግዛት በባሳን ያለው ጎላንና ዐስታሮት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ጌድሶን እዘን ዝስዕባ ኸተማታት መምስ መዋፈሪኣተን ተቐበሉ፦ ካብ ዓሌት ፈረቓ ነገድ ምናሴ፥ እታ ኣብ ባሳን ዘላ ጐላንን ኣስታሮትን መምስ መዋፈሪኣተን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ጌርሾም ካብ ዓሌት ፈረቓ ነገድ ምናሴ፡ ጎላን ኣብ ባሳን ዘላ ምስ ኣቚሻታን፡ |