1 Chronicles 6:70 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ፍርቂ ነገድ ምናሴ ድማ። ንኣነር ምስ መጓሰኡ፡ በላዓም ድማ ምስ መጓሰኡ፡ ንወለዶ ተረፍ ደቂ ቄሃት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከምናሴም ነገድ እኩሌታ ዓኔርንና መሰማሪያዋን፥ ቤልዓምንና መሰማሪያዋን፥ ከቀዓት ልጆች ወገን ለቀሩት ሰጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከምናሴም ነገድ እኵሌታ ዓኔርንና መሰምርያዋን፥ ቢልዓምንና መሰምርያዋን ከቀዓት ልጆች ወገን ለቀሩት ሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ከምናሴም ነገድ እኩሌታ ዓኔርንና መሰማሪያዋን፥ ቢልዓምንና መሰማሪያዋን፥ ከቀዓት ልጆች ወገን ለቀሩት ተሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ዛራቱዋ ባጋቱዋፐ አኔራነ አ ሄን ጋደቱዋነ ብልኣማነ አ ሄን ጋደቱዋ አኪደ፥ ቃሃታ ያራቱዋፐ አቴዳዋንቶ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase zaratuwaa baggatuwaappe Aneeranne Aa hentsaa gadetuwaanne Bil"aamanne Aa hentsaa gadetuwaa akkiide, K'ahaata yaratuwaappe atteeddawanttoo immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase zarkketa baggafe Aneerenne mehe heemmizasohotanne Balaamanne mehe heemmizasohota ekkidi Qa7aate zarkketappe attidaytas immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ዛርኬታ ባጋፌ ኣኔሬኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታኔ ባላማኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ ኤኪዲ ቃኣቴ ዛርኬታፔ ኣቲዳይታስ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ኮቻ ባጋፈ አኔራ፥ ብልኣማነ ኤንታ ሄራን ደእያ ሄን በሳታ፥ አትዳ ቃሃታ ያራስ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase kocha baggaafe Aneera, Bil7aamanne enta heeran de7iya hentha bessata, attida Qahaata yaraas immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም እስራኤላውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ላይ ዓኔርና ቢልዓም የተባሉትን ከተሞች ከነመሰማሪያዎቻቸው ወስደው ለቀሩት የቀዓት ጐሣዎች ሰጧቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምዕራብ በኩል ባለው በምናሴ ግዛት ደግሞ የዓኔርና የቢልዓም ከተሞች በዙሪያቸው ካሉት የግጦሽ ቦታዎች ጋር ለቀሩት ለቀዓት ጐሣ ቤተሰቦች ተመድበውላቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ፈረቓ ነገድ ምናሴ ድማ ነቶም ዝተረፉ ኻብ ዓሌት ደቂ ቀኣት፥ ዓኔርን ቢልዓምን ዝበሃላ ኸተማታት መምስ መዋፈሪኣተን ሃብዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ፈረቓ ነገድ ምናሴ ድማ ነቶም ዝተረፉ ኻብ ዓሌት ደቂ ቀሃት፡ ዓኔር ምስ ኣቚሻታን ቢልዓም ምስ ኣቚሻታን። |