1 Chronicles 6:70 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ፍርቂ ነገድ ምናሴ ድማ። ንኣነር ምስ መጓሰኡ፡ በላዓም ድማ ምስ መጓሰኡ፡ ንወለዶ ተረፍ ደቂ ቄሃት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ ዓኔ​ር​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፥ ቤል​ዓ​ም​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፥ ከቀ​ዓት ልጆች ወገን ለቀ​ሩት ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከምናሴም ነገድ እኵሌታ ዓኔርንና መሰምርያዋን፥ ቢልዓምንና መሰምርያዋን ከቀዓት ልጆች ወገን ለቀሩት ሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ከምናሴም ነገድ እኩሌታ ዓኔርንና መሰማሪያዋን፥ ቢልዓምንና መሰማሪያዋን፥ ከቀዓት ልጆች ወገን ለቀሩት ተሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ዛራቱዋ ባጋቱዋፐ አኔራነ አ ሄን ጋደቱዋነ ብልኣማነ አ ሄን ጋደቱዋ አኪደ፥ ቃሃታ ያራቱዋፐ አቴዳዋንቶ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase zaratuwaa baggatuwaappe Aneeranne Aa hentsaa gadetuwaanne Bil"aamanne Aa hentsaa gadetuwaa akkiide, K'ahaata yaratuwaappe atteeddawanttoo immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaase zarkketa baggafe Aneerenne mehe heemmizasohotanne Balaamanne mehe heemmizasohota ekkidi Qa7aate zarkketappe attidaytas immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴ ዛርኬታ ባጋፌ ኣኔሬኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታኔ ባላማኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ ኤኪዲ ቃኣቴ ዛርኬታፔ ኣቲዳይታስ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰ ኮቻ ባጋፈ አኔራ፥ ብልኣማነ ኤንታ ሄራን ደእያ ሄን በሳታ፥ አትዳ ቃሃታ ያራስ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaase kocha baggaafe Aneera, Bil7aamanne enta heeran de7iya hentha bessata, attida Qahaata yaraas immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም እስራኤላውያን ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ድርሻ ላይ ዓኔርና ቢልዓም የተባሉትን ከተሞች ከነመሰማሪያዎቻቸው ወስደው ለቀሩት የቀዓት ጐሣዎች ሰጧቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በምዕራብ በኩል ባለው በምናሴ ግዛት ደግሞ የዓኔርና የቢልዓም ከተሞች በዙሪያቸው ካሉት የግጦሽ ቦታዎች ጋር ለቀሩት ለቀዓት ጐሣ ቤተሰቦች ተመድበውላቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ፈረቓ ነገድ ምናሴ ድማ ነቶም ዝተረፉ ኻብ ዓሌት ደቂ ቀኣት፥ ዓኔርን ቢልዓምን ዝበሃላ ኸተማታት መምስ መዋፈሪኣተን ሃብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ፈረቓ ነገድ ምናሴ ድማ ነቶም ዝተረፉ ኻብ ዓሌት ደቂ ቀሃት፡ ዓኔር ምስ ኣቚሻታን ቢልዓም ምስ ኣቚሻታን።