1 Chronicles 6:60 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ነገድ ብንያም ድማ። ጌባ ምስ መጓሰኣ፡ ኣለማት ምስ መጓሰኣ፡ ኣናቶት ድማ ምስ መጓሰኣ። ኩለን ከተማታቶም ከከም ዓሌቶም ዓሰርተ ሰለስተ ከተማታት ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብ​ን​ያ​ምም ነገድ ጌባ​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥ ጋሌ​ማ​ት​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፥ ዓና​ቶ​ት​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን ሰጡ። ከተ​ሞ​ቻ​ቸው ሁሉ በየ​ወ​ገ​ና​ቸው ዐሥራ ሦስት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብንያምም ነገድ ጌባንና መሰምርያዋን፥ ጋሌማትንና መሰምርያዋን፥ ዓናቶትንና መሰምርያዋን ሰጡ። ከተሞቻተው ሁሉ በየወገናቸው አሥራ ሦስት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ከብንያምም ነገድ ጌባንና መሰማሪያዋን፥ ጋሌማትንና መሰማሪያዋን፥ ዓኖቶትንና መሰማሪያዋን ሰጡ። ከተሞቻቸው ሁሉ በየወገናቸው ዐሥራ ሦስት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ቢንያማ ዛራቱዋፐ ገባአነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ አለሜቱዋነ አ ሄን ጋደቱዋነ አናቶታነ አ ሄን ጋደቱዋ እሜድኖ። አሮና ናናዉ እመቴዳ ካታማቱ ኡባና ታማነ ሄዛ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Biiniyaama zaratuwaappe Gebaa'anne Aa hentsaa gadetuwaa, Alemetanne Aa hentsaa gadetuwaanne Anatootanne Aa hentsaa gadetuwaa immeeddino. Aaroona naanaw imetteedda katamatuu ubbaanna tammanne heezza.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Biniyaame qommota gadeppe Geebanenne mehe heemmizasohota, Alemeetenne mehe heemmizasohota, Anatootenne mehe heemmizasohota immida; Aaroone naytas imettida katamati mulera tammanne heedzdza.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ቢኒያሜ ቆሞታ ጋዴፔ ጌባኔኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ፥ ኣሌሜቴኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ፥ ኣናቶቴኔ ሜሄ ሄሚዛሶሆታ ኢሚዳ፤ ኣሮኔ ናይታስ ኢሜቲዳ ካታማቲ ሙሌራ ታማኔ ሄ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ብንያመ ቢታ ዛዋፐ ግብአ፥ ጋለማታ፥ አናቶተነ ኤንታ ሄራን ደእያ ሄን በሳታ ኤንታዉ እምዶሶና። አሮና ናይታስ እመትዳ ካታማት ኩመ ታማነ ሄ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Biniyaame biitta zawape Gib7a, Galemata, Anatootenne enta heeran de7iya hentha bessata entaw immidosona. Aarona naytas imetida katamati kumethi tammanne heedza.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከብንያም ነገድ ድርሻ ላይ ገባዖንን፣ ጌባን፣ ጋሌማን፣ ዓናቶትን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጡ። ለቀዓት ዘሮች የተከፋፈሉት እነዚህ ከተሞች በአጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በብንያም ግዛትም ጌባዕ፥ ዓሌሜትና ዐናቶት ተብለው የሚጠሩት ከተሞች ከነግጦሽ ቦታዎቻቸው ለአሮን ልጆች የተሰጡ ነበሩ፤ እንግዲህ ለአሮን ዘሮች ቤተሰብ ሁሉ መኖሪያ የሚሆኑ በአጠቃላይ ዐሥራ ሦስት ከተሞች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ነገድ ብንያምውን ንጌባን ምስ መዋፈሪኣታን ንጋሌማትን ምስ መዋፈሪኣታን ንዓናቶት ምስ መዋፈሪኣታን ሃብዎም። ኵለን ከተማታቶም ከዓ ኸም ዓሌታቶም ዓሰርተ ሰለስተ ነበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ነገድ ብንያምውን፡ ጌባዕ ምስ ኣቚሻታን ዓለመት ምስ ኣቚሻታን ዓናቶት ምስ ኣቚሻታን። ኲለን ከተማታቶም ከም ዓሌታቶም ዓሰርተው ሰለስተ ኸተማታት ነበራ።