1 Chronicles 6:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮንን ደቁን ግና ኣብ መሰውኢ ዝሓርር መስዋእትን ኣብ መሰውኢ ዕጣንን ይስውኡ ነበሩ፣ ንዅሉ ዕዮ እቲ ቕዱስ ቦታን ንእስራኤል ኪዕረቑን ከኣ ከምቲ ዅሉ እቲ ሙሴ ኣገልጋሊ ኣምላኽ ዝገብሮ ዝነበረ። ኢሉ ኣዘዘ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንና ልጆቹ ግን የእግዚአብሔር አገልጋይ ሙሴ እንዳዘዘው ሁሉ ለቅድስተ ቅዱሳን ሥራ ሁሉ ስለ እስራኤልም ያስተሰርይ ዘንድ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ ይሠዉ ነበር፥ በዕጣኑም መሠዊያ ላይ ያጥኑ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንና ልጆቹ ግን የእግዚአሔር ባሪያ ሙሴ እንዳዘዘው ሁሉ ለቅድስተ ቅዱሳን ሥራ ሁሉ ስለ እስራኤልም ያስተሰርይ ዘንድ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ ይሠዉ ነበር፥ በዕጣኑም መሠዊያ ላይ ያጥኑ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንና ልጆቹ ግን የእግዚአሔር ባርያ ሙሴ እንዳዘዘው ሁሉ ለቅድስተ ቅዱሳን ሥራ ሁሉ ስለ እስራኤልም ለማስተስረይ ለሚቃጠለው መሥዋዕት በሚሆነው መሠዊያ ላይ ይሠዉ ነበር፥ በዕጣኑም መሠዊያ ላይ ያጥኑ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አሮነነ አሮና ዘረቱ እጻና ጩዋዪኖ፤ ያርሽያ ሳኣን ጹግያ ያርሹዋካ ያርሺኖ። ጾሳ ቆማይ ሙሴ አዛዜዳዋዳን፥ ኡባፐ አያ ጌሻ ሳኣን ጎይንያ ጎይኖ ኡባዉነ ጾሳይ እስራኤልያ ናጋራ አቶ ጌተትያ ያርሾ አዎተይ ኡንቱንቶ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Aaroonenne Aaroona zeretsatuu is'aanaa c'uwayiino; yarshshiyaa sa'aan s'uuggiyaa yarshshuwaakka yarshshiino. S'oossaa k'oomay Muse azazeeddawaadan, Ubbaappe Aad'd'iyaa Geeshsha Sa'aan goynniyaa goynno ubbawunne S'oossay Israa'eeliyaa nagaraa atto geetettiyaa yarshshoo aawotetsay unttunttoo de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooneynne iza nayti gidikko Xoossa aylle Musey azazida mala Isra7eele deraa nagara wursanaas ubbaafe dummatida giddo qol7aan oosettiza oosota ubbaas, yarsho yarshizasoza bolla xuugettiza yarsho yarshanaassinne Exaane cuwasi yarshizasoza bolla exaane cuwasanaas isttas aawateththi imettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይኔ ኢዛ ናይቲ ጊዲኮ ጾሳ ኣይሌ ሙሴይ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ዴራ ናጋራ ዉርሳናስ ኡባፌ ዱማቲዳ ጊዶ ቆልኣን ኦሴቲዛ ኦሶታ ኡባስ፥ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ቦላ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሻናሲኔ ኤጻኔ ጩዋሲ ያርሺዛሶዛ ቦላ ኤጻኔ ጩዋሳናስ ኢስታስ ኣዋቴ ኢሜቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አሮንነ እያ ኮቻት እፃነ ጩይሶሶና፤ ያርሾ በሳን ፁሳ ያርሾ ያርሾሶና። ፆሳ አይለይ ሙሰይ ኪትዳይሳዳ ኡባፈ ጌሻ በሳን ጎይንያ ጎይኖ ኡባስነ ፆሳይ እስራኤለ ናጋራ አቶ ያግስያ ያርሹዋ ያርሻናዉ አዋተ ኤንታዉ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Aaroninne iya kochati ixaane cuyisoosona; yarsho bessan xuussa yarsho yarshoosona. Xoossa aylley Musey kiitidaysada Ubbaafe Geeshsha Bessan goyinniya goyinno ubbaasinne Xoossay Isra7eele nagaraa atto yaagisiya yarshuwa yarshanaw aawatethi entaw de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ባሪያ ሙሴ ባዘዘው መሠረት፣ ስለ እስራኤል ማስተስረያ በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የሚከናወነውን ተግባር ሁሉ፣ በመሠዊያው ላይ የሚቃጠል መሥዋዕትና በዕጣኑ መሠዊያ ላይ የሚቀርበውን መሥዋዕት የሚያቀርቡት ግን አሮንና ዘሮቹ ብቻ ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሮንና ዘሮቹ የዕጣን መባና በመሠዊያው ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ሁሉ ያቀርቡ ነበር፤ እንዲሁም በቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ የአምልኮ ሥርዓትና እግዚአብሔር የእስራኤልን ኃጢአት ለሚያስተሰርይበት መሥዋዕት ሁሉ ኀላፊዎች ነበሩ፤ እነርሱም ይህን ሁሉ የሚፈጽሙት እግዚአብሔር ለአገልጋዩ ለሙሴ በሰጠው መመሪያ መሠረት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮንን ደቁን ግና ኣብ ቅድስተ ቅዱሳን ኮይኖም የገልግሉ ነበሩ። ከምቲ ዅሉ ሙሴ ባርያ እግዚኣብሄር ዝኣዘዞ ኸዓ ዝቃፀል መስዋእትን መስዋእቲ ዕጣንን የቕርቡ ነበሩ። ንደቂ እስራኤል ድማ ስርየት ሓጢኣት ከም ዝረኽቡ ይገብሩ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮንን ደቁን ግና ንዂሉ ኣገልግሎት ቅድስተ ቅዱሳንን ንምትዕራቕ እስራኤልን፡ ከምቲ ሙሴ ባርያ ኣማላኽ ዝኣዘዞ ዂሉ ገይሮም ኣብቲ መሰውኢ ምሕራርን ኣብ መሰውኢ ዕጣንን ይዐጥኑ ነበሩ። |