1 Chronicles 6:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ የማኑ ደው ዝበለ ኣሳፍ ሓዉ ድማ ኣሳፍ ወዲ በራክያ ወዲ ሽምዓ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቀኙም የሚቆመው ወንድሙ አሳፍ ነበረ፤ አሳፍም የበራክያ ልጅ፥ የሳምዓ ልጅ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቀኙም የቆመ ወንድሙ አሳፍ ነበረ፤ አሳፍም የበራክያ ልጅ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቀኙም የቆመ ወንድሙ አሳፍ ነበረ፤ አሳፍም የበራክያ ልጅ፥ የሳምዓ ልጅ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ዳቡ አሳፈ አ ኡሸቻ ባጋና ኤቄ። አሳፈ በረክያ ናኣ፤ በረኪ ሽምአ ናኣ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa dabbuu Asaafe Aa ushechcha baggana ek'k'ee. Asaafe Berekiyaa na'aa; Berekii Shim"a na'aa; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Emaane dabbo Aasaafey izas ushachcha baggara eqqidi ooththees; Aasaafey Baraakaye naa; Baraakayey Shim7a naa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤማኔ ዳቦ ኣሳፌይ ኢዛስ ኡሻቻ ባጋራ ኤቂዲ ኦስ፤ ኣሳፌይ ባራካዬ ና፤ ባራካዬይ ሺምኣ ና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄማና ዳቦይ አሳፍ እያ ኡሻቻ ባጋራ ኤቅድ ኦስ። አሳፍ ባራካ ናአ፤ ባራካ ስምአ ናአ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hemaana dabboy Asaafi iya ushacha baggara eqidi oothees. Asaafi Baraka na7a; Baraka Sim7a na7a; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም የሔማን ወንድም አሳፍ በስተ ቀኙ ሆኖ ያገለግል ነበር፤ አሳፍ የበራክያ ልጅ፣ የሳምዓ ልጅ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በቀኙ በኩል የቆመው የሁለተኛው የመዘምራን ቡድን መሪ አሳፍ ነበር፤ የእርሱም የቤተሰብ የትውልድ ሐረግ ከዚህ በታች በተመለከተው አኳኋን እስከ ሌዊ ይደርሳል፦ አሳፍ፥ በራክያ፥ ሺምዓ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን የማን ኮይኑ ዝመርሕ ዝነበረ ኸዓ ሓዉ ኣሳፍ ነበረ። ንሱ ወዲ በረክያ፥ ወዲ ሺምዓ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብየማኑ ዝቘመ ኸኣ ሓው ኣሳፍ እዩ፡ ኣሳፍ ወዲ በረክያ፡ ወዲ ሺምዓ፡ |