1 Chronicles 5:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣምላኽ ኣቦታቶም ከኣ በደሉ፡ ደድሕሪ ኣማልኽቲ እቶም ኣምላኽ ኣብ ቅድሚኦም ዘጥፍኦም ህዝቢ እታ ሃገር ከኣ ኣመንዝራ ኸዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአባቶቻቸውንም አምላክ በደሉ፤ እግዚአብሔርም ከፊታቸው ባጠፋቸው በምድሩ አሕዛብ አማልክት አመነዘሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአባቶቻቸውንም አምላክ በደሉ፥ እግዚአብሔርም ከፊታቸው ባጠፋቸው በምድሩ አሕዛብ አማልክት አመነዘሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአባቶቻቸውንም አምላክ በደሉ፥ እግዚአብሔርም ከፊታቸው ባጠፋቸው በምድሩ አሕዛብ አማልክት አመነዘሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀ ዛራቱ ባረንቱ አዎቱዋ ጾሳ ናቀድኖ፤ ጾሳይ ኡንቱንቱ ስንፐ ይሴዳ ሄ ጋድያ አሳቱዋ ጾሳቱዋና ሻርሙጼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha zaratuu barenttu aawotuwaa S'oossaa naak'k'eddino; S'oossay unttunttu sintsaappe d'aysseedda he gadiyaa asatuwaa s'oossatuwaanna shaarmus'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istti bantta aawata Xoossaas ammanettibeettenna; Xoossi istta sinththafe dhayssida he biitta asati goynniza eeqa xoossatas goynon laymatida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ባንታ ኣዋታ ጾሳስ ኣማኔቲቤቴና፤ ጾሲ ኢስታ ሲንፌ ይሲዳ ሄ ቢታ ኣሳቲ ጎይኒዛ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኖን ላይማቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ባንታ ማይዛታ ፆሳስ አማነትቦኮና፤ ፆሳይ ኤንታ ስንፈ ይስዳ ሄ ቢታ ፆሳታ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin banta mayzata Xoossaas ammanetibokona; Xoossay enta sinthafe dhaysida he biitta xoossata goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ለአባቶቻቸው አምላክ ታማኞች አልሆኑም፤ እግዚአብሔር ከፊታቸው ያጠፋቸውን የምድሪቱን አሕዛብ አማልክት በማምለክ አመነዘሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡ ለቀድሞ አባቶቹ አምላክ ታማኝ ሆኖ አልተገኘም፤ እንዲያውም እግዚአብሔርን ትቶ ከምድሪቱ ላይ ላስወገደለት ሕዝብ አማልክት ሰገደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣምላኽ ኣቦታቶም ከዲዖም ንኣማልኽቲ እቶም ኣምላኽ ካብ ቅድሚኣቶም ዘጥፍኦም ህዝብታት እታ ሃገር ሰገዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣምላኽ ኣቦታቶም ዐልዮም ከኣ ደድሕሪ ኣማልኽቲ እቶም ኣምላኽ ካብ ቅድሚኦም ዘጥፍኦም ህዝብታት እታ ሃገር መንዘሩ። |