1 Chronicles 5:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊኦም ተሓገዙ፡ ኣጋራውያን ድማ ኣብ ኢዶምን ምስኦም ዝነበሩ ዅሎምን ኣሕሊፎም ተዋህቦም። ኣብኡ ስለዝተኣመኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሚዋጉበትም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኸዋልና በእርሱም ታምነዋልና አዳናቸው፤ በላያቸውም በረቱባቸው፥ አጋራውያንና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም ሁሉ በእጃቸው ተሰጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሚዋጉበትም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኸዋልና፥ በእርሱም ታምነዋልና ተለመናቸው፤ በላያቸውም ረዳት ሆናቸው፥ አጋራውያንና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም ሁሉ በእጃቸው ተሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሚዋጉበትም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኸዋልና፥ በእርሱም ታምነዋልና ተለመናቸው፤ እነርሱንም ረዳቸው፥ አጋራውያንና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም ሁሉ በእጃቸው ተላልፈው ተሰጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሄ አሳቱዋና ኦለቲደ፥ ጾሳኮ ዋሴዳ ድራዉ፥ ማዱዋ ደሜድኖ። ኡንቱንቱ ጾሳን አማነቴዳ ድራዉ፥ እ ኡንቱንቶ ዎሰቴዳ። ሄዋ ድራዉ፥ አጋራቱዋ ያራቱዋነ ኡንቱንቱና ደእያ ሀራቱ ኡንቱንቱ ኩሽያን ገሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu he asatuwaana olettiide, S'oossaakko waasseedda diraw, maaduwaa demmeeddino. Unttunttu S'oossan ammanetteeda diraw, I unttunttoo woosetteedda. Hewaa diraw, Aggaaratuwaa yaratuwaanne unttunttunna de'iyaa haratuu unttunttu kushiyan geleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba ammano Xoossa bolla yeggidi izi istta maaddana mala Xoossa woossida. Xoossika istta woosaa siyidi Aggaaretanne isttara diza harata istta kushen aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኣማኖ ጾሳ ቦላ ዬጊዲ ኢዚ ኢስታ ማዳና ማላ ጾሳ ዎሲዳ። ጾሲካ ኢስታ ዎሳ ሲዪዲ ኣጋሬታኔ ኢስታራ ዲዛ ሃራታ ኢስታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሄ አሳራ ኦለትሸ ፆሳኮ ዋስዳ ግሾ፥ ማዶ ደምዶሶና። ኤንቲ ፆሳን አማነትዳ ግሾ፥ እ ኤንታዉ ዎሰትስ። ሄሳ ግሾ፥ አጋራ ያራትነ ኤንታራ ደእያ ሀራት ኤንታ ኩሸን ገልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti he asaara oletishe Xoossako waassida gisho, maado demmidosona. Enti Xoossan ammanetida gisho, I entaw woosetis. Hessa gisho, Aggaara yaratinne entara de7iya harati enta kushen gelidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጦርነቱም ላይ ወደ እግዚአብሔር ጮኸው ስለ ነበር፣ በውጊያው ረዳቸው፤ አጋራውያንንና የጦር አጋሮቻቸውን ሁሉ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ስለ ታመኑበትም ጸሎታቸውን ሰማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እምነታቸውንም በእግዚአብሔር አድርገው እርሱ እንዲረዳቸው ተማጠኑት፤ እግዚአብሔርም ጸሎታቸውን ሰምቶ፥ በሀጋራውያንና በእነርሱም የጦር ጓደኞች ላይ ድልን አጐናጸፋቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ እግዚኣብሄር ስለ ዘእወዩ እግዚኣብሄር ከዓ ረድኦም፤ ንሃግራውያንን ነቶም ምስኣቶም ዝነበሩ ዅሎምን ከዓ ኣብ ኣእዳዎም ኣሕሊፉ ሃቦም። በቲ ጊዜ ውግእ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ እሞ፥ ብእኡ ስለ ዝኣመኑ ሰምዖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረድኤት ከኣ ረኸቡ፡ ሃግራውያንን እቶም ምሳታቶም ዝነበሩ ዂሎምን ከኣ ኣብ ኣእዳዎም ተዋህቡ። በታ ጊዜ ውግእ ናብ ኣምላኽ ተማህለሉ እሞ፡ ብእኡ ስለ ዝኣመኑ ኸኣ ሰምዖም። |