1 Chronicles 5:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊኦም ተሓገዙ፡ ኣጋራውያን ድማ ኣብ ኢዶምን ምስኦም ዝነበሩ ዅሎምን ኣሕሊፎም ተዋህቦም። ኣብኡ ስለዝተኣመኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሚ​ዋ​ጉ​በ​ትም ጊዜ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጮኸ​ዋ​ልና በእ​ር​ሱም ታም​ነ​ዋ​ልና አዳ​ና​ቸው፤ በላ​ያ​ቸ​ውም በረ​ቱ​ባ​ቸው፥ አጋ​ራ​ው​ያ​ንና ከእ​ነ​ርሱ ጋር የነ​በ​ሩ​ትም ሁሉ በእ​ጃ​ቸው ተሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሚዋጉበትም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኸዋልና፥ በእርሱም ታምነዋልና ተለመናቸው፤ በላያቸውም ረዳት ሆናቸው፥ አጋራውያንና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም ሁሉ በእጃቸው ተሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሚዋጉበትም ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ጮኸዋልና፥ በእርሱም ታምነዋልና ተለመናቸው፤ እነርሱንም ረዳቸው፥ አጋራውያንና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም ሁሉ በእጃቸው ተላልፈው ተሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሄ አሳቱዋና ኦለቲደ፥ ጾሳኮ ዋሴዳ ድራዉ፥ ማዱዋ ደሜድኖ። ኡንቱንቱ ጾሳን አማነቴዳ ድራዉ፥ እ ኡንቱንቶ ዎሰቴዳ። ሄዋ ድራዉ፥ አጋራቱዋ ያራቱዋነ ኡንቱንቱና ደእያ ሀራቱ ኡንቱንቱ ኩሽያን ገሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu he asatuwaana olettiide, S'oossaakko waasseedda diraw, maaduwaa demmeeddino. Unttunttu S'oossan ammanetteeda diraw, I unttunttoo woosetteedda. Hewaa diraw, Aggaaratuwaa yaratuwaanne unttunttunna de'iyaa haratuu unttunttu kushiyan geleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba ammano Xoossa bolla yeggidi izi istta maaddana mala Xoossa woossida. Xoossika istta woosaa siyidi Aggaaretanne isttara diza harata istta kushen aaththi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ኣማኖ ጾሳ ቦላ ዬጊዲ ኢዚ ኢስታ ማዳና ማላ ጾሳ ዎሲዳ። ጾሲካ ኢስታ ዎሳ ሲዪዲ ኣጋሬታኔ ኢስታራ ዲዛ ሃራታ ኢስታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሄ አሳራ ኦለትሸ ፆሳኮ ዋስዳ ግሾ፥ ማዶ ደምዶሶና። ኤንቲ ፆሳን አማነትዳ ግሾ፥ እ ኤንታዉ ዎሰትስ። ሄሳ ግሾ፥ አጋራ ያራትነ ኤንታራ ደእያ ሀራት ኤንታ ኩሸን ገልዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti he asaara oletishe Xoossako waassida gisho, maado demmidosona. Enti Xoossan ammanetida gisho, I entaw woosetis. Hessa gisho, Aggaara yaratinne entara de7iya harati enta kushen gelidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጦርነቱም ላይ ወደ እግዚአብሔር ጮኸው ስለ ነበር፣ በውጊያው ረዳቸው፤ አጋራውያንንና የጦር አጋሮቻቸውን ሁሉ አሳልፎ ሰጣቸው፤ ስለ ታመኑበትም ጸሎታቸውን ሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እምነታቸውንም በእግዚአብሔር አድርገው እርሱ እንዲረዳቸው ተማጠኑት፤ እግዚአብሔርም ጸሎታቸውን ሰምቶ፥ በሀጋራውያንና በእነርሱም የጦር ጓደኞች ላይ ድልን አጐናጸፋቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ እግዚኣብሄር ስለ ዘእወዩ እግዚኣብሄር ከዓ ረድኦም፤ ንሃግራውያንን ነቶም ምስኣቶም ዝነበሩ ዅሎምን ከዓ ኣብ ኣእዳዎም ኣሕሊፉ ሃቦም። በቲ ጊዜ ውግእ ናብ እግዚኣብሄር ተማህለሉ እሞ፥ ብእኡ ስለ ዝኣመኑ ሰምዖም።
Amharic Tigrinya 2011 ረድኤት ከኣ ረኸቡ፡ ሃግራውያንን እቶም ምሳታቶም ዝነበሩ ዂሎምን ከኣ ኣብ ኣእዳዎም ተዋህቡ። በታ ጊዜ ውግእ ናብ ኣምላኽ ተማህለሉ እሞ፡ ብእኡ ስለ ዝኣመኑ ኸኣ ሰምዖም።