1 Chronicles 5:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ሮቤልን ጋዳውያንን ፍርቂ ነገድ ምናሴን፡ ካብ ጀጋኑ፡ ኣጽዋርን ኣስያፍን ሒዞም፡ ብቐስቲ ክተኩሱ ዝኽእሉን ኣብ ውግእ ክኢላታትን፡ ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሾብዓተን ሚእትን ስሳን ወጹ ናብ ኲናት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሮ​ቤ​ልና የጋድ ልጆች የም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ፥ ጽኑ​ዓን ጋሻና ሰይፍ የሚ​ይዙ፥ ቀስ​ተ​ኞ​ችም፥ ሰልፍ የሚ​ያ​ውቁ ሰል​ፈ​ኞ​ችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሮቤልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኵሌታ፥ ጽኑዓን፥ ጋሻና ሰይፍ የሚይዙ፥ ቀስተኞችም፥ ሰልፍ የሚያውቁ ሰልፈኞችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሮቤልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ፥ ጽኑዓን፥ ጋሻና ሰይፍ የሚይዙ፥ ቀስተኞችም፥ የውግያ ስልት የሚያውቁ ተዋጊዎችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሮቤላ ዛራቱዋፐ፥ ጋደ ዛራቱዋፐነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱዋፐ ኦላንቻቱ፥ ዎልቃማቱ፥ ጎንዳልያነ ማሻ ኦይቂያዋንቱ፥ ዎንዳፍያን ዱካን ሎሄዳዋንቱነ ኦላ ሳልፕያ ኤርያዋንቱ ኦይታማነ ኦይዱ ሻአነ ላፑን ጼታነ ኡሱፑን ታማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Roobeela zaratuwaappe, Gaade zaratuwaappenne Minaase zaratuwaappe baggatuwaappe olanchchatuu, wolk'k'aamatuu, gonddalliyaanne mashshaa oyk'k'iyaawanttu, wonddaafiyaan dukan looheeddawanttunne olaa salppiyaa eriyaawanttu oytamanne oyddu sha"anne laappun s'eetanne usuppun tamma.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oroobeelesi, Gaade qommotassinne Minaase qommofe baggatas 44,760 mino olanchchati deettes; isttika gondalle oyth, mashsha oyththinne wondafen oleteth eriza mino olanchchata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሮቤሌሲ፥ ጋዴ ቆሞታሲኔ ሚናሴ ቆሞፌ ባጋታስ 44,760 ሚኖ ኦላንቻቲ ዴቴስ፤ ኢስቲካ ጎንዳሌ ኦይ፥ ማሻ ኦይኔ ዎንዳፌን ኦሌቴ ኤሪዛ ሚኖ ኦላንቻታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮቤላ ኮቻፈ፥ ጋደ ኮቻፈነ ምናሰ ኮቻ ባጋፈ ጎንዳለ ኦይከይሳት፥ ማሸ ዳንጨይሳትነ ዶንገ ዱከይሳት ምኖነ ኦላን ሎህዳይሳት 44፥ 760.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robeela kochaafe, Gaade kochaafenne Minaase kochaa baggaafe gondalle oykeysati, mashshe danceysatinne donge dukeysati minonne olan loohidaysati 44, 760.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሮቤል፣ የጋድና የምናሴ ነገድ እኩሌታ አርባ አራት ሺሕ ሰባት መቶ ስድሳ ብቁ የጦር ሰዎች ነበሯቸው። እነርሱም ጋሻ መያዝ፣ ሰይፍ መምዘዝና ቀስት መሳብ የሚችሉ ጠንካራና በውጊያ የሠለጠኑ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሮቤል፥ የጋድና በስተ ምሥራቅ የሚገኘው የምናሴ ነገድ እኩሌታ በጋሻና በሰይፍ እንዲሁም በቀስት ውጊያ በደንብ የሠለጠኑ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ሥልሳ ወታደሮች ነበሩአቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ጀጋኑ፥ ዋልታን ሰይፍን ዘልዕሉ፥ ቀስቲ ኸዓ ዝግትሩ ንውግእ ዝተዳለዉ፥ ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ስሳን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ሮቤል ጋዳውያንን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ጀጋኑ፡ ዋልታን ሴፍን ዜልዕሉ፡ ቀስቲ ኸኣ ዚግትሩ ምሁራት ውግእ፡ ኣብ ውግእ ዚወጹ ሰባት ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ስሳን ነበሩ።