1 Chronicles 5:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ሮቤልን ጋዳውያንን ፍርቂ ነገድ ምናሴን፡ ካብ ጀጋኑ፡ ኣጽዋርን ኣስያፍን ሒዞም፡ ብቐስቲ ክተኩሱ ዝኽእሉን ኣብ ውግእ ክኢላታትን፡ ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሾብዓተን ሚእትን ስሳን ወጹ ናብ ኲናት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሮቤልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ፥ ጽኑዓን ጋሻና ሰይፍ የሚይዙ፥ ቀስተኞችም፥ ሰልፍ የሚያውቁ ሰልፈኞችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሮቤልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኵሌታ፥ ጽኑዓን፥ ጋሻና ሰይፍ የሚይዙ፥ ቀስተኞችም፥ ሰልፍ የሚያውቁ ሰልፈኞችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስድሳ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሮቤልና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ፥ ጽኑዓን፥ ጋሻና ሰይፍ የሚይዙ፥ ቀስተኞችም፥ የውግያ ስልት የሚያውቁ ተዋጊዎችም፥ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮቤላ ዛራቱዋፐ፥ ጋደ ዛራቱዋፐነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱዋፐ ኦላንቻቱ፥ ዎልቃማቱ፥ ጎንዳልያነ ማሻ ኦይቂያዋንቱ፥ ዎንዳፍያን ዱካን ሎሄዳዋንቱነ ኦላ ሳልፕያ ኤርያዋንቱ ኦይታማነ ኦይዱ ሻአነ ላፑን ጼታነ ኡሱፑን ታማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Roobeela zaratuwaappe, Gaade zaratuwaappenne Minaase zaratuwaappe baggatuwaappe olanchchatuu, wolk'k'aamatuu, gonddalliyaanne mashshaa oyk'k'iyaawanttu, wonddaafiyaan dukan looheeddawanttunne olaa salppiyaa eriyaawanttu oytamanne oyddu sha"anne laappun s'eetanne usuppun tamma. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oroobeelesi, Gaade qommotassinne Minaase qommofe baggatas 44,760 mino olanchchati deettes; isttika gondalle oyth, mashsha oyththinne wondafen oleteth eriza mino olanchchata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሮቤሌሲ፥ ጋዴ ቆሞታሲኔ ሚናሴ ቆሞፌ ባጋታስ 44,760 ሚኖ ኦላንቻቲ ዴቴስ፤ ኢስቲካ ጎንዳሌ ኦይ፥ ማሻ ኦይኔ ዎንዳፌን ኦሌቴ ኤሪዛ ሚኖ ኦላንቻታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮቤላ ኮቻፈ፥ ጋደ ኮቻፈነ ምናሰ ኮቻ ባጋፈ ጎንዳለ ኦይከይሳት፥ ማሸ ዳንጨይሳትነ ዶንገ ዱከይሳት ምኖነ ኦላን ሎህዳይሳት 44፥ 760. |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robeela kochaafe, Gaade kochaafenne Minaase kochaa baggaafe gondalle oykeysati, mashshe danceysatinne donge dukeysati minonne olan loohidaysati 44, 760. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሮቤል፣ የጋድና የምናሴ ነገድ እኩሌታ አርባ አራት ሺሕ ሰባት መቶ ስድሳ ብቁ የጦር ሰዎች ነበሯቸው። እነርሱም ጋሻ መያዝ፣ ሰይፍ መምዘዝና ቀስት መሳብ የሚችሉ ጠንካራና በውጊያ የሠለጠኑ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሮቤል፥ የጋድና በስተ ምሥራቅ የሚገኘው የምናሴ ነገድ እኩሌታ በጋሻና በሰይፍ እንዲሁም በቀስት ውጊያ በደንብ የሠለጠኑ አርባ አራት ሺህ ሰባት መቶ ሥልሳ ወታደሮች ነበሩአቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ጀጋኑ፥ ዋልታን ሰይፍን ዘልዕሉ፥ ቀስቲ ኸዓ ዝግትሩ ንውግእ ዝተዳለዉ፥ ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ስሳን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ሮቤል ጋዳውያንን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ጀጋኑ፡ ዋልታን ሴፍን ዜልዕሉ፡ ቀስቲ ኸኣ ዚግትሩ ምሁራት ውግእ፡ ኣብ ውግእ ዚወጹ ሰባት ኣርብዓን ኣርባዕተን ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ስሳን ነበሩ። |