1 Chronicles 5:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘመን ሳኦል ድማ ምስቶም ብኢዶም ዝወደቑ ኣጋራውያን ተዋግኡ፣ ኣብ ኵላ ምብራቓዊት ምድሪ ጊልዓድ ድማ ኣብ ድንኳናቶም ተቐመጡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሳኦልም ዘመን ከስደተኞች ጋር ተዋጉ፥ እነርሱም በእጃቸው ተመትተው ወደቁ፤ በገለዓድ ምሥራቅ በኩል ባለው ሀገር ሁሉ በድንኳኖቻቸው ተቀመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሳኦልም ዘመን ከአጋራውያን ጋር ተዋጉ፥ እነርሱም በእጃቸው ተመትተው ወደቁ፤ በገለዓድ ምሥራቅ በኩል ባለው አገር ሁሉ በድንኳኖቻቸው ተቀመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሳኦልም ዘመን ከአጋራውያን ጋር ተዋጉ፥ እነርሱም በእጃቸው ተመትተው ወደቁ፤ በገለዓድ ምሥራቅ በኩል ባለው አገር ሁሉ በድንኳኖቻቸው ተቀመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦላ ላይን አጋራቱዋ ያራቱዋና ሮቤላ ያራቱ ኦለትና፥ ሮቤላ ያራቱ ጾኔድኖ። ጋላኣደፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አጋራቱዋ ያራቱ ጋድያን ኡቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'oola laytsan Aggaaratuwaa yaratuwaanna Roobeela yaratuu olettina, Roobeela yaratuu s'ooneeddino. Gala'aadeppe away doliyaa baggana de'iyaa Aggaaratuwaa yaratuu gadiyaan utteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oole kawoteththa layththan Aggaari zareti Oroobeele zaretara olettiin Oroobeele zareti xoonida; histtidi Gala7aadeppe arshey mokkiza baggara diza Aggaari zareta biittan dunkaani uttida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሌ ካዎቴ ላይን ኣጋሪ ዛሬቲ ኦሮቤሌ ዛሬታራ ኦሌቲን ኦሮቤሌ ዛሬቲ ጾኒዳ፤ ሂስቲዲ ጋላኣዴፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ኣጋሪ ዛሬታ ቢታን ዱንካኒ ኡቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦላ ላይን አጋራ ያራታራ ሮቤላ ያራት ኦለትድ ፆንዶሶና። ጋላዳፐ ዶሎሀ ባጋራ ደእያ አጋራ ያራታ ቢታን ኡትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7ola laythan Aggaara yaratara Robeela yarati oletidi xoonidosona. Galadape doloha baggara de7iya Aggaara yarata biittan uttidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሳኦልም ዘመነ መንግሥት በእጃቸው ተመትተው ድል ከተደረጉት አጋራውያን ጋር ተዋጉ፤ በመላው የገለዓድ ምሥራቃዊ ክፍል የሚገኙትን መኖሪያዎቻቸውን ያዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንጉሥ ሳኦል ዘመነ መንግሥት የሮቤል ነገድ በሀጋራውያን ላይ አደጋ ጥሎ ሁሉንም በጦርነት ፈጃቸው፤ በገለዓድም ምሥራቃዊ ክፍል ያለውን ርስታቸውን ይዞ የራሱ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘመን ሳኦል ከዓ ምስ ኣጋራውያን ተዋግኡ እሞ ሰዓርዎም፤ ኣብ ኵሉ ምብራቕ ገለዓድ ከዓ ኣብቲ ዝሰዓርዎ ዓድታት ኣብ ድንኳናቶም ተቐመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘመን ሳኦል ምስ ሃግራውያን ተዋግኡ ኣብ ኢዶም ድማ ወደቑ፡ ኣብ ብዘሎ ምብራቕ ጊልዓድ ከኣ ኣብ ድንኳውንቶም ተቐመጡ። |