1 Chronicles 5:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ሮቤል፡ በዅሪ እስራኤል፡ ንሱ በዅሪ እዩ እሞ፡ በዅሪ እስራኤል። ዓራት ኣቦኡ ስለ ዘርከሰ ግና፡ ብዅርና ንደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል ተዋህበ። መሰል ውልደት ምዃኑ’ዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም በኵር የሮ​ቤል ልጆች እነ​ዚህ ናቸው። እርሱ የበ​ኵር ልጅ ነበረ፤ ነገር ግን ወደ አባቱ ምን​ጣፍ ስለ ወጣ አባቱ እስ​ራ​ኤል በረ​ከ​ቱን ለልጁ ለዮ​ሴፍ ሰጠ፤ ብኵ​ር​ናም አል​ተ​ቈ​ጠ​ረ​ለ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም በኵር የሮቤል ልጆች እነዚህ ናቸው። እርሱ የበኵር ልጅ ነበረ፤ ነገር ግን የአባቱን ምንጣፍ ስላረከሰ ብኵርናው ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ ልጆች ተሰጠ፤ ትውልዱ ግን ከብኵርና ጋር አልተቈጠረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም በኩር የሮቤል ልጆች እነዚህ ናቸው። እርሱ የበኩር ልጅ ነበረ፤ ነገር ግን የአባቱን ምንጣፍ ስላረከሰ ብኩርናው ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ ልጆች ተሰጠ፤ ትውልዱ ግን ከብኩርናው ጋር አልተቈጠረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ናኣ ባይራ ሮቤላ የለታይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። ሮቤል ባይራ ናኣ፤ ሽን ባረ አዉዋ ግሱዋ እ ቱንሴዳ ድራዉ፥ ባይራተዉ በስያባይ እስራኤልያ ናኣ ዮሴፎ ናናዉ እመቴዳ። ሄዋ ድራዉ፥ እ የለታን ባይራ ግዴዳዌ ጻፈትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa na'aa bayiraa Roobeela yeletay hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. Roobeeli bayira na'aa; shin bare aawuwaa gisuwaa I tunisseedda diraw, bayiratetsaw bessiyaabay Israa'eeliyaa na'aa Yooseefo naanaw imetteedda. Hewaa diraw, I yeletaan bayira gideeddawe s'aafettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobes koyro bayra naa Oroobeele zereththati hayssafe kaalli dizayta; Oroobeeley ba aawa hiixa tunisida gishshas iza bayrateththa maatay Yooseefe zereththatas imettides; hessafe dendoyssan iza zereththati bayrateththa maaran xaafettibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤስ ኮይሮ ባይራ ና ኦሮቤሌ ዜሬቲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታ፤ ኦሮቤሌይ ባ ኣዋ ሂጻ ቱኒሲዳ ጊሻስ ኢዛ ባይራቴ ማታይ ዮሴፌ ዜሬታስ ኢሜቲዴስ፤ ሄሳፌ ዴንዶይሳን ኢዛ ዜሬቲ ባይራቴ ማራን ጻፌቲቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ባይራ ናኣ ሮቤላ የለታይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። ሮቤል ባይራ ናአ፤ ሽን ባ አዋ ሂፃ ቱንስዳ ግሾ፥ ባይራተ ማታይ እስራኤለ ናኣ ዮሰፋ ናይታስ እመትስ። ሄሳ ግሾ፥ እያ የለታይ ባይራተ ማራ ናግድ ፃፈትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele bayra na7aa Robeela yeletay haysafe kaallidi xaafetidaysa. Robeeli bayra na7a; shin ba aawa hiixa tunisida gisho, bayratetha maatay Isra7eele na7aa Yoosefa naytas imetis. Hessa gisho, iya yeletay bayratetha maara naagidi xaafetibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል የበኵር ልጅ የሮቤል ልጆች፤ ሮቤል የበኵር ልጅ ቢሆንም፣ የአባቱን መኝታ ስላረከሰ፣ የብኵርና መብቱ ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ ልጆች ተሰጥቷል። ከዚህም የተነሣ ትውልዱ የበኵርነቱን ተራ ይዞ ሊቈጠር አልቻለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብ የበኲር ልጅ የሆነው የሮቤል ዘሮች ቀጥሎ የተመለከቱት ናቸው፤ (ሮቤል የአባቱን አልጋ ደፍሮ በማርከሱ የብኲርናውን መብት ስላጣ፥ ያ መብት ለዮሴፍ ተሰጥቶ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ሮቤል በዅሪ ወዱ ንእስራኤል እዚኣቶም እዮም። ሮቤል በዅሪ ወዱ ነበረ፤ ግና ደፊሩ ዓራት ኣቦኡ ስለ ዘርከሰ፥ መሰል ብዅርናኡ ንደቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል ተውሃበ። ኣብ መፅሓፍ ትውልዲ ግና፥ ከም በዅሪ ኣይተፅሓፈን።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ሮቤል በዂሪ እስራኤል ድማ፡ እቲ በዂሪ ንሱ ነበረ፡ መንጸፍ ኣቦኡ ስለ ዘርከሰ ግና፡ እታ ብዂርናኡ ንነቂ ዮሴፍ ወዲ እስራኤል ተዋህበት፡ ግናኸ ኣብ መጽሓፍ ወለዶስ ከም በዂሪ ኣይተጻሕፈን።