1 Chronicles 4:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ገሊኦም ካብ ደቂ ስምዖን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰብኡት ድማ፡ ፔላትያን ንያርያን ረፋያን ዑዚኤልን ደቂ ጂሺ ሹማምንቲ ኰይኖም ናብ ከረን ሰዒር ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሰዔ ልጆች ፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሽዒ ልጆች፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የስምዖንም ልጆች አምስት መቶ ሰዎች ወደ ሴይር ተራራ ሄዱ፤ አለቆቻቸውም የይሽዒ ልጆች፥ ፈላጥያ፥ ነዓርያ፥ ረፋያ፥ ዑዝኤል ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስሞና ዛራቱዋፐ እቼሹ ጼቱ አሳቱ ሰኢራ ደርያኮ ቤድኖ። ኡንቱንቱ ካፓቱ ፓላጽያ፥ ናኣርያ፥ ራፋያነ ኡዝኤላ፤ ኡንቱንቱ ይሽአ ናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simoona zaratuwaappe ichcheshu s'eetu asatuu Se'iira Deriyaakko beeddino. Unttunttu kaappatuu Palaas'iyaa, Na'aariyaa, Rafaayanne Uuzi'eela; unttunttu Yishi'a naanaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Simoona zaretappe 500 asati Seyre zumaakko bida; istta halaqati Palaaxiya, Naraya, Erafayanne Uzi7eele; heytantti Yishi7e nayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲሞና ዛሬታፔ 500 ኣሳቲ ሴይሬ ዙማኮ ቢዳ፤ ኢስታ ሃላቃቲ ፓላጺያ፥ ናራያ፥ ኤራፋያኔ ኡዚኤሌ፤ ሄይታንቲ ዪሺኤ ናይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ስሞና ኮቻፈ እቻሹ ፄቱ አሳይ ሳይረ ዙማ ብዶሶና። ኤንታ ሀላቃት ይሽአ ናይታ ፓላፃ፥ ናራ፥ ራፋያነ ኡዝኤላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Simoona kochaafe ichashu xeetu asay Sayre zuma bidosona. Enta halaqati Yishi7a nayta Palaxa, Naara, Rafayanne Uzi7eela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚሁ አምስት መቶ የሚሆኑ የስምዖን ወገኖች በይሽዒ ልጆች በፈላጥያ፣ በነዓርያ፣ በረፋያና በዑዝኤል ተመርተው የሴይርን ኰረብታማ አገር ወረሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከስምዖን ዘሮች አምስት መቶ የሚሆኑት ወደ ኤዶም ተራራ ሄዱ፤ እነርሱም ይመሩ የነበሩት በዩሽዒ ልጆች በፐላጥያ፥ በነዓርያ፥ በረፋያና በዑዚኤል ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ደቂ ስምኦን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰባት ናብ ደጕዓ ሴይር ከዱ፤ ኣሕሉቖም ከዓ ደቂ ዪሽዒ ፈላጥያን ነዓርያን ረፋያን ዑዝኤልን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገለ ኻባታቶም ድማ፡ ካብ ደቂ ስምኦን ሓሙሽተ ሚእቲ ሰባት ናብ ከረን ሰዔር ከዱ፡ ሓላቑኦም ከኣ ደቂ ዪሽዒ ፈላጥያን ነዓርያን ረፋያን ዑዚኤልን እዮም። |