1 Chronicles 4:40 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስብሕን ጽቡቕ መጓሰዪን ረኸቡ፣ እታ ምድሪ ድማ ገፊሕን ህድኣትን ሰላማዊትን ነበረት። ካብ ካም ካብ ጥንቲ ኣብኣ ይቕመጡ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብዙና እጅግ ያማረ መሰ​ማ​ር​ያም አገኙ፤ ምድ​ሪ​ቱም በፊ​ታ​ቸው ሰፊና ጸጥ​ተኛ ሰላም ያላ​ትም ነበ​ረች፤ በቀ​ድ​ሞም ጊዜ በዚያ ተቀ​ም​ጠው የነ​በሩ ከካም ወገን ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የለመለመችም እጅግም ያማረች መሰምርያ አገኙ፤ ምድሪቱም ሰፊና ጸጥተኛ ሰላም ያላትም ነበረች፤ በቀድሞም ጊዜ በዚያ ተቀምጠው የነበሩ ከካም ወገን ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የለመለመም እጅግም ያማረ መሰማሪያ አገኙ፥ ምድሪቱም ሰፊ ጸጥታም ያለላትና ሰላም የሰፈነባት ነበረች፤ በቀድሞም ጊዜ በዚያ ተቀምጠው የነበሩ ከካም ወገን ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ሎይ አራዴዳ ሎኦ ሄምያ ሳኣ ደሜድኖ፤ ሄ ቢታይ ዎፓይነ ሳሮተይ ኩሜዳ አኮ ቢታ። በን ዎደ ሄ ጋድያን ደኤዳዋንቱ ካማ ዘረቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti loytsi araddeeda lo"o heemmiyaa sa'aa demmeeddino; he biittay woppaynne sarotetsay kumeedda aako biittaa. Beni wode he gadiyaan de'eeddawantu Kaama zeretsatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti heen keehippe araddanne lo7o heenththasoho demmida; he biittaya woppaynne saroy kumida aaho biitta; kase heen Kaame zereththati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሄን ኬሂፔ ኣራዳኔ ሎኦ ሄንሶሆ ዴሚዳ፤ ሄ ቢታያ ዎፓይኔ ሳሮይ ኩሚዳ ኣሆ ቢታ፤ ካሴ ሄን ካሜ ዜሬቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያን አራዳነ ሎኦ ሄምያ በሲ ደምዶሶና፤ ሄ ቢታይ ዎፓተነ ሳሮይ ኩምዳ ዳልጋ ቢታ። በን ዎደ ሄ ቢታን ደእዳይሳት ካማ ኮቻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yan araddanne lo77o heemmiya bessi demmidosona; he biittay wopatethinne saroy kumida dalga biitta. Beni wode he biittan de7idaysati Kaama kochaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያም ለምለምና ያማረ የግጦሽ ቦታ አገኙ፤ ምድሪቱም ሰፊ፣ ሰላምና ጸጥታ የሰፈነባት ነበረች። በቀድሞ ዘመን በዚህ ምድር ይኖሩ የነበሩት አንዳንድ የካም ዘሮች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ጸጥታና ሰላም በሰፈነበት ገላጣማ አገር ለም የሆነ የግጦሽ ቦታ በብዛት አገኙ፤ ቀደም ሲል በዚያ ይኖሩ የነበሩ ሕዝቦች ከካም ዘሮች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መውፈሪ ኸዓ ልምዕትን ፅብቕትን ሸኻ ረኸቡ። እታ ሃገር ከዓ ገፋሕ፥ ህድኣትን ሰላምን ዘለዋ ነበረት። እቶም ካብ ቀደም ኣብኣ ዝቕመጡ ዝነበሩ ደቂ ካም ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 መጓሰዪ ኸኣ ልምልምትን ጽብቕትን ሸኻ ረኸቡ። እቶም ቀደም ኣብኣ ዚቕመጢ ዝነበሩ ኻብ ካም ነበሩ እሞ፡ ህድኣትን ሰላምን ዘለዋ ገፋሕ ሃገር ነበረት።