1 Chronicles 4:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሲመይ ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ኣወዳትን ሽዱሽተ ኣዋልድን ነበሮ። ኣሕዋቱ ግና ብዙሕ ውሉድ ኣይነበሮምን፡ ኵሎም ዘርኦም ድማ ከም ደቂ ይሁዳ ኣይበዝሑን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰሜኢም ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሰሜኢም አሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሰሜኢም ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ለወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሩአቸውም፥ ወገናቸውም ሁሉ እንደ ይሁዳ ልጆች አልተባዙም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽምአዉ ታማነ ኡሱፑን አቱማ ናናይነ ኡሱፑን ማጫ ናናይ ደኢኖ፤ ሽን አ እሻቶ ጮራ ናናይ ባዋ። ይሁዳ ዛራቱዋዳን ስሞና ዛራቱ ጮራትበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shim"aw tammanne usuppun attuma naanaynne usuppun mac'c'a naanay de'iino; shin Aa ishatoo c'ora naanay baawa. Yihudaa zaratuwaadan Simoona zaratuu c'orattibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shim7ey tammanne usuppun attuma naytanne usuppun macca nayta yelides; iza ishati gidikko daro nayta yelibeettenna; hessa gishshas Simoona zarkketi Yuhuda zarkketa mala daribeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሺምኤይ ታማኔ ኡሱፑን ኣቱማ ናይታኔ ኡሱፑን ማጫ ናይታ ዬሊዴስ፤ ኢዛ ኢሻቲ ጊዲኮ ዳሮ ናይታ ዬሊቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ሲሞና ዛርኬቲ ዩሁዳ ዛርኬታ ማላ ዳሪቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳመእ ታማነ ኡሱፑን አደ ናይታነ ኡሱፑን ማጫ ናይታ የልስ። ሽን እያ እሻቲ ዳሮ ናአ የልቦኮና። ይሁዳ ኮቻዳ ስሞና ኮቻይ ዳርቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Same7i tammanne usupun adde naytanne usupun macca nayta yelis. Shin iya ishati daro na7a yelibookona. Yihuda kochaada Simoona kochay daribookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰሜኢ ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆች ነበሩት፤ ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልነበሯቸውም፤ ስለዚህ ጐሣቸው በሙሉ እንደ ይሁዳ ሕዝብ ብዙ አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሺምዒ፥ ዐሥራ ስድስት ወንዶችና ስድስት ሴቶች ልጆችን ወለደ፤ ወንድሞቹ ግን ብዙ ልጆች አልወለዱም፤ ስለዚህም የስምዖን ነገድ የይሁዳን ነገድ ያኽል አልበዛም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰሜኢ ድማ ዓሰርተ ሽዱሽተ ኣወዳትን ሽዱሽተ ኣዋልድን ነበርዎ። ነቶም ኣሕዋቱ ግና ብዙሓት ውሉድ ኣይነበርዎምን። ዓሌት ስምኦን ከዓ ኽንዲ ዓሌት ይሁዳ ኣይሰሰነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሺምዒ ድማ ዓሰርተው ሹድሽተ ኣወዳትን ሹድሽተ ኣዋልድን ነበርዎ። ነቶም ኣሕዋቱ ግና ብዙሕ ውሉድ ኣይነበርዎምን፡ ብዘሎ ዓሌቶም ከኣ ክንዲ ደቂ ይሁዳ ኣይሰሰነን። |