1 Chronicles 4:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰራሕቲ ሸኽላን ኣብ መንጎ ተኽልታትን ሓጹራትን ዚነብሩ እዚኣቶም እዮም፣ ኣብኡ ድማ ምስ ንጉስ ንዕዮኡ ይነብሩ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ በነጣዔምና በጋዲራ ከንጉሡ ጋር የሚቀመጡ ሸክላ ሠራተኞች ነበሩ። እነርሱም በመንግሥቱ ጸንተው በዚያ ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ዝና ከቀድሞ ጀምሮ ነበረ። እነዚህ በነጣዒምና በጋዴራ የሚቀመጡ ሸክላ ሠራተኞች ነበሩ። በዚያ በንጉሡ ዘንድ ስለ ሥራው ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ በነጣዒምና በጋዴራ የሚቀመጡ ሸክላ ሠራተኞች ነበሩ። በዚያ የንጉሡን ሥራ ለመሥራት በእርሱ ዘንድ ይቀመጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱ ናጻኢማንነ ጋዴራን ደኤዳ ኡርቃ መያ አሳቱዋ። ኡንቱንቱ ካትያ ኪታ ኦናዉ አናና እትፐ ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttu Nas'a'iimaaninne Gadeeran de'eedda urk'k'aa med'd'iyaa asatuwaa. Unttunttu kaatiyaa kiitaa ootsanaw aanana ittippe de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti kawo keeththa oosos urqqa medhdhizayta gididi kase Naxaamenne Gadeere geetettiza katamatan de7ida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ካዎ ኬ ኦሶስ ኡርቃ ሜዛይታ ጊዲዲ ካሴ ናጻሜኔ ጋዴሬ ጌቴቲዛ ካታማታን ዴኢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳቲ ናፃእማንነ ጋዴራን ደእያ መቃ ሚሸ መያ አሳታ። ኤንቲ ካዋ ኦሶ ኦናዉ እያራ እስፈ ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysati Naxa7imaninne Gadeeran de7iya meqa miishe medhiya asata. Enti kawa ooso oothanaw iyara issife de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ በነጣዒምና በጋዴራ የሚቀመጡ ሸክላ ሠሪዎች ነበሩ፤ በዚያም በመቀመጥ ለንጉሡ ሸክላ ይሠሩ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም የቤተ መንግሥት ሸክላ ሠራተኞች ሆነው ነጣዒምና ገዴራ ተብለው በሚጠሩ ከተሞች ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም ኣብ ነታዪምን ግደራን ዝነብሩ ሰራሕቲ መሬት ነበሩ። ስራሕ ንጉስ እናገበሩ ኸዓ ኣብኡ ይቕመጡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም ኣብ ነታዪምን ግደራን ዚነብሩ ሰራሕቲ መሬት ነበሩ፡ ምስ ንጉስ ኣብ ዕዮኡ ኣብኡ ይቕመጡ ነበሩ። |