1 Chronicles 4:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ሸላ ወዲ ይሁዳ ድማ፡ ኤር ኣቦ ለቃን ላዓዳ ኣቦ ማሬሳን፡ ዓሌታት ቤት እቶም ጽቡቕ በፍታ ዚሰርሑ፡ ካብ ቤት ኣሽብዓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ሁ​ዳም ልጅ የሴ​ሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመ​ሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአ​ስ​ቤዓ ቤት የሚ​ሆኑ ጥሩ በፍታ የሚ​ሠሩ ወገ​ኖች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይሁዳም ልጅ የሴሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአሽቤዓ ቤት የሚሆኑ ጥሩ በፍታ የሚሠሩ ወገኖች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይሁዳም ልጅ የሴሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአሽቤዓ-ቤት የሚሆኑ ጥሩ በፍታ የሚሠሩ ወገኖች፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ናኣ ሼላ ዛራቱ ሌካ አዉዋ ኤራ፥ ማሬሻ አዉዋ ላእዳነ ቤት-አሽቤአ ካታማን ደእያ ሱፍያ ጌተትያ ማዩዋ ዳድያዋንቱ ያራቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa na'aa Sheela zaratuu Leeka aawuwaa Eera, Mareesha aawuwaa Laa'idanne Beeti-Ashibee'a kataman de'iyaa suufiyaa geetettiyaa mayuwaa daddiyaawanttu yaratuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda naa Seela zareti Lekka aawaa Eera, Mareesha aawaa Laadanne Beeti-Ashibe7a katamaan de7iza layno daddizayta qommotas aawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ና ሴላ ዛሬቲ ሌካ ኣዋ ኤራ፥ ማሬሻ ኣዋ ላዳኔ ቤቲ-ኣሺቤኣ ካታማን ዴኢዛ ላይኖ ዳዲዛይታ ቆሞታስ ኣዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ናኣ ሴላ ኮቻት ሌካ አዋ ኤራ፥ ማሬሳ አዋ ለአዳነ ቤት-አሽበአ ካታማን ደእያ ሊኖ ማኦ ዳደይሳታ ያራታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda na7aa Seela kochati Leeka aawa Era, Mareesa aawa Le7adanne Beet-Ashibe7a kataman de7iya liino ma7o daddeyisata yarata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ልጅ የሴሎም ወንዶች ልጆች፤ የሌካ አባት ዔር፣ የመሪሳና በቤት አሽቤዓ የበፍታ ጨርቅ ሠሪ የሆኑት ጐሣዎች አባት ለዓዳ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሼላ ከይሁዳ ወንዶች ልጆች አንዱ ሲሆን ዘሮቹም የሌካን ከተማ የቈረቈረው ዔር፥ የማሬሻን ከተማ የቈረቈረው ላዕዳ፥ የቤት አሽቤዓ ከተማ ነዋሪዎች የሆኑት የበፍታ ጨርቅ ሠሪዎች ጐሣ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ይሁዳ ድማ ንሴሎም ወለደ፤ ሴሎም ከዓ ነቲ ንሌካ ኣቦ ንዝኾነ ንዔር፥ ንማሬሻ ኣቦ ንዝኾነ ለዓዳ፥ ነቶም ካብ ኣሽቤዓ ንዝኾኑ
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ሼላ ወዲ ይሁዳ፡ ዔር ኣቦ ሌካን ላዕዳ ኣቦ ማሬሻን ዓሌታት ቤት ዓየይቲ ልሕጺ እንጣጢዕ ካብ ቤት ኣዓቤዓን፡