1 Chronicles 4:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ሸላ ወዲ ይሁዳ ድማ፡ ኤር ኣቦ ለቃን ላዓዳ ኣቦ ማሬሳን፡ ዓሌታት ቤት እቶም ጽቡቕ በፍታ ዚሰርሑ፡ ካብ ቤት ኣሽብዓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ልጅ የሴሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአስቤዓ ቤት የሚሆኑ ጥሩ በፍታ የሚሠሩ ወገኖች፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ልጅ የሴሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአሽቤዓ ቤት የሚሆኑ ጥሩ በፍታ የሚሠሩ ወገኖች፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳም ልጅ የሴሎም ልጆች የሌካ አባት ዔር፥ የመሪሳ አባት ለዓዳ፥ ከአሽቤዓ-ቤት የሚሆኑ ጥሩ በፍታ የሚሠሩ ወገኖች፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ናኣ ሼላ ዛራቱ ሌካ አዉዋ ኤራ፥ ማሬሻ አዉዋ ላእዳነ ቤት-አሽቤአ ካታማን ደእያ ሱፍያ ጌተትያ ማዩዋ ዳድያዋንቱ ያራቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa na'aa Sheela zaratuu Leeka aawuwaa Eera, Mareesha aawuwaa Laa'idanne Beeti-Ashibee'a kataman de'iyaa suufiyaa geetettiyaa mayuwaa daddiyaawanttu yaratuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda naa Seela zareti Lekka aawaa Eera, Mareesha aawaa Laadanne Beeti-Ashibe7a katamaan de7iza layno daddizayta qommotas aawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ና ሴላ ዛሬቲ ሌካ ኣዋ ኤራ፥ ማሬሻ ኣዋ ላዳኔ ቤቲ-ኣሺቤኣ ካታማን ዴኢዛ ላይኖ ዳዲዛይታ ቆሞታስ ኣዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ናኣ ሴላ ኮቻት ሌካ አዋ ኤራ፥ ማሬሳ አዋ ለአዳነ ቤት-አሽበአ ካታማን ደእያ ሊኖ ማኦ ዳደይሳታ ያራታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda na7aa Seela kochati Leeka aawa Era, Mareesa aawa Le7adanne Beet-Ashibe7a kataman de7iya liino ma7o daddeyisata yarata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ልጅ የሴሎም ወንዶች ልጆች፤ የሌካ አባት ዔር፣ የመሪሳና በቤት አሽቤዓ የበፍታ ጨርቅ ሠሪ የሆኑት ጐሣዎች አባት ለዓዳ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሼላ ከይሁዳ ወንዶች ልጆች አንዱ ሲሆን ዘሮቹም የሌካን ከተማ የቈረቈረው ዔር፥ የማሬሻን ከተማ የቈረቈረው ላዕዳ፥ የቤት አሽቤዓ ከተማ ነዋሪዎች የሆኑት የበፍታ ጨርቅ ሠሪዎች ጐሣ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳ ድማ ንሴሎም ወለደ፤ ሴሎም ከዓ ነቲ ንሌካ ኣቦ ንዝኾነ ንዔር፥ ንማሬሻ ኣቦ ንዝኾነ ለዓዳ፥ ነቶም ካብ ኣሽቤዓ ንዝኾኑ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ሼላ ወዲ ይሁዳ፡ ዔር ኣቦ ሌካን ላዕዳ ኣቦ ማሬሻን ዓሌታት ቤት ዓየይቲ ልሕጺ እንጣጢዕ ካብ ቤት ኣዓቤዓን፡ |