1 Chronicles 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ረያያ ወዲ ሾባል ድማ ኣቦ ያሃት ነበረ። ያሃት ድማ ኣቦ ኣሁማይን ላሃድን ነበረ። እዚኦም ወለዶታት ሶራታውያን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሱባልም ልጅ ራያ ኢኤትን ወለደ፤ ኢኤትም አሑማይንና ላሃድን ወለደ። እነዚህ የሰራአውያን ትውልዶች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሦባልም ልጅ ራያ ኢኤትን ወለደ፤ ኢኤትም አሑማይንና ላሃድን ወለደ። እነዚህ የጾርዓውያን ወገኖች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሦባልም ልጅ ራያ ኢኤትን ወለደ፤ ኢኤትም አሑማይንና ላሃድን ወለደ። እነዚህ የጾርዓውያን ወገኖች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሾባላ ናአይ ራኣይ ያሃታ የሌዳ፤ ያሃት አሁማያነ ላሃዳ የሌዳ። ሀዋንቱ ጾርአቱ ያራቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shobaala na'ay Ra'aayi Yahaata yeleedda; Yahaati Ahumaayanne Lahaada yeleedda. Hawanttu S'or"atu yaratuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shobaaley Era7aye yelides; Era7ayeykka Yahaate yelides; Yahaateykka Xora7aatas koyro aawa gididayta Ahumayenne Lahade yelides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሾባሌይ ኤራኣዬ ዬሊዴስ፤ ኤራኣዬይካ ያሃቴ ዬሊዴስ፤ ያሃቴይካ ጾራኣታስ ኮይሮ ኣዋ ጊዲዳይታ ኣሁማዬኔ ላሃዴ ዬሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶባላ ናአይ ራይ ያሃታ የልስ፤ ያሃት አሁማያነ ላሀዳ የልስ። ሀይሳቲ ፆርአታ ያራታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sobaala na7ay Rayi Yahaata yelis; Yahaati Ahumayanne Lahada yelis. Haysati Xor7ata yarata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሦባል ልጅ ራያ ኢኤትን ወለደ፤ ኢኤት ደግሞ አሑማይንና ላሃድን ወለደ፤ እነዚህም የጾርዓውያን ጐሣዎች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሾባል ረአያን ወለደ፤ ረአያም ያሐትን ወለደ፤ ያሐትም በጾርዓ ለሚኖሩት ሕዝቦች የቀድሞ አባቶች የነበሩትን አሑማይንና ላሃድን ወለደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ራያ ወዲ ሶባል ድማ ንኢኤት ወለደ፤ ኢኤት ከዓ ንኣሑማይን ንላሃድን ወለደ፤ እዚኣቶም ዓሌት ፆርዓታውያን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ረኣያ ወዲ ሾባል ድማ ንያሓት ወለደ። ያሓት ከኣ ንኣሑማይን ንላሃድን ወለደ። እዚኣቶም ዓሌት ድማ ጾርዓትውያን እዮም። |