1 Chronicles 4:18 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ ሰበይቱ ድማ ንያሬድ ኣቦ ጌዶርን ንሄበር ኣቦ ሶጎን ንየኩጥኤል ኣቦ ሳኖኣን ወለደት። እዚኣቶም ድማ ደቂ ቢትያ ጓል ፈርኦን ንሜሬድ ዝወሰደት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚስቱ አይሂዳም የጌዶርን አባት ያሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህ ሞሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አይሁዳዊቱም ሚስቱ የጌዶርን አባት ዬሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አይሁዳዊቱም ሚስቱ የጌዶርን አባት ዬሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ጋድያፐ አኬዳ ማቻታ ጋዶራ አዉዋ የሬዳ፥ ሶኮ አዉዋ ሄቤራነ ዛኖሀ አዉዋ ያቂትኤላ መረዳዉ የላዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa gadiyaappe akkeedda machata Gadoora aawuwaa Yereedda, Sookko aawuwaa Hebeeranne Zaanoha aawuwaa Yak'iiti'eela Meredaw yelaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mereedey Gadoore aawa Yaareede, Sooko aawa Heebere, Zaanohe aawa Yiquti7eele Ayhuda dere maccassayfe yelides; heytikka Gibxe kawo nayo Bitya Mereedes yelida zareta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሜሬዴይ ጋዶሬ ኣዋ ያሬዴ፥ ሶኮ ኣዋ ሄቤሬ፥ ዛኖሄ ኣዋ ዪቁቲኤሌ ኣይሁዳ ዴሬ ማጫሳይፌ ዬሊዴስ፤ ሄይቲካ ጊብጼ ካዎ ናዮ ቢትያ ሜሬዴስ ዬሊዳ ዛሬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ቢታፈ ኤክዳ ማችያ ጋዶራ አዋ የረዳ፥ ሶኮ አዋ ሄቤራነ ዛኖሀ አዋ ያቅትኤላ የላሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda biittafe ekida machiya Gadoora aawa Yereda, Sooko aawa Hebeeranne Zanoha aawa Yaqit7eela yelasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አይሁዳዊት ሚስቱም የጌዶርን አባት ዮሬድን፣ የሦኮን አባት ሔቤርን፣ የዛኖዋን አባት ይቁቲኤልን ወለደች፤ እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ኣይሁዳዊት ሰበይቱ ድማ ንየሬድ ኣቦ ገዶርን ንሔበር ኣቦ ሶኮን ንየቁቲኤል ኣቦ ሻኖዓን ወለደት። እዚኣቶም ከኣ ደቂ እታ መረድ ዘእተዋ ቢትያ ጓል ፈርኦን እዮም። |