1 Chronicles 4:18 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይሁዳ ሰበይቱ ድማ ንያሬድ ኣቦ ጌዶርን ንሄበር ኣቦ ሶጎን ንየኩጥኤል ኣቦ ሳኖኣን ወለደት። እዚኣቶም ድማ ደቂ ቢትያ ጓል ፈርኦን ንሜሬድ ዝወሰደት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚስቱ አይ​ሂ​ዳም የጌ​ዶ​ርን አባት ያሬ​ድን፥ የሦ​ኮ​ንም አባት ሔቤ​ርን፥ የዛ​ኖ​ዋ​ንም አባት ይቁ​ቲ​ኤ​ልን ወለ​ደች። እነ​ዚህ ሞሬድ ያገ​ባት የፈ​ር​ዖን ልጅ የቢ​ትያ ልጆች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አይሁዳዊቱም ሚስቱ የጌዶርን አባት ዬሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አይሁዳዊቱም ሚስቱ የጌዶርን አባት ዬሬድን፥ የሦኮንም አባት ሔቤርን፥ የዛኖዋንም አባት ይቁቲኤልን ወለደች። እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ጋድያፐ አኬዳ ማቻታ ጋዶራ አዉዋ የሬዳ፥ ሶኮ አዉዋ ሄቤራነ ዛኖሀ አዉዋ ያቂትኤላ መረዳዉ የላዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa gadiyaappe akkeedda machata Gadoora aawuwaa Yereedda, Sookko aawuwaa Hebeeranne Zaanoha aawuwaa Yak'iiti'eela Meredaw yelaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mereedey Gadoore aawa Yaareede, Sooko aawa Heebere, Zaanohe aawa Yiquti7eele Ayhuda dere maccassayfe yelides; heytikka Gibxe kawo nayo Bitya Mereedes yelida zareta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሜሬዴይ ጋዶሬ ኣዋ ያሬዴ፥ ሶኮ ኣዋ ሄቤሬ፥ ዛኖሄ ኣዋ ዪቁቲኤሌ ኣይሁዳ ዴሬ ማጫሳይፌ ዬሊዴስ፤ ሄይቲካ ጊብጼ ካዎ ናዮ ቢትያ ሜሬዴስ ዬሊዳ ዛሬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ቢታፈ ኤክዳ ማችያ ጋዶራ አዋ የረዳ፥ ሶኮ አዋ ሄቤራነ ዛኖሀ አዋ ያቅትኤላ የላሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda biittafe ekida machiya Gadoora aawa Yereda, Sooko aawa Hebeeranne Zanoha aawa Yaqit7eela yelasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አይሁዳዊት ሚስቱም የጌዶርን አባት ዮሬድን፣ የሦኮን አባት ሔቤርን፣ የዛኖዋን አባት ይቁቲኤልን ወለደች፤ እነዚህም ሜሬድ ያገባት የፈርዖን ልጅ የቢትያ ልጆች ናቸው።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ኣይሁዳዊት ሰበይቱ ድማ ንየሬድ ኣቦ ገዶርን ንሔበር ኣቦ ሶኮን ንየቁቲኤል ኣቦ ሻኖዓን ወለደት። እዚኣቶም ከኣ ደቂ እታ መረድ ዘእተዋ ቢትያ ጓል ፈርኦን እዮም።