1 Chronicles 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ያቤዝ ድማ ንኣምላኽ እስራኤል ጸዊዑ፡ ኣየ፡ ብሓቂ ክትባርኸኒን ግዝኣተይ ከተስፍሕን፡ ኢድካ ምሳይ ክትከውንን ካብ ክፉእ ክትከላኸለኒን እንተ ትደሊ፡ ኣይምሓዘነንን! ኣምላኽ ድማ ዝሓተቶ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያግቤጽም፥ “እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ ሀገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ምልክት አድርግልኝ” ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያቤጽም። እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያቤጽም፦ “እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ይሁን፤ እንዳይጎዳኝም ከክፋት ጠብቀኝ” ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቤጽ እስራኤልያ ጾሳ ጼሲደ፥ “አቤት ጾሳዉ፥ ሀይ ታና ኔን አንጃ፤ ታ ጋድያካ አሳ። ታናና እትፐ ግዳ፤ ታና ሳከናዳን ታና ቆህያባፐ ኔን ናጋ” ያጊደ ዎሴዳ። ጾሳይ አ ዎሳ ስሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaabees'i Israa'eeliyaa S'oossaa s'eesiide, «Abeet S'oossaw, hay taana neeni anjja; ta gadiyaakka aassa. Taananna ittippe gidaa; taana sakkennaadan taana k'ohiyaabaappe neeni naaga» yaagiide woosseedda. S'oossay Aa woosaa siseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yabeexeykka, «Abeet Godawu! Ne tana anjja; ne ta deraa aassa; ne kushey tanara de7o; tana metoppenne qohoppe ashsha» giidi Isra7eele Xoossaa woossides; Xoossika izi woossidayssa izas immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቤጼይካ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ታና ኣንጃ፤ ኔ ታ ዴራ ኣሳ፤ ኔ ኩሼይ ታናራ ዴኦ፤ ታና ሜቶፔኔ ቆሆፔ ኣሻ» ጊዲ ኢስራኤሌ ጾሳ ዎሲዴስ፤ ጾሲካ ኢዚ ዎሲዳይሳ ኢዛስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያበፅ እስራኤለ ፆሳ ፄግድ፥ “አቤት ፆሳዉ፥ ታና አንጃ፤ ታ ዛዋ ዳልግሳ። ነ ኩሸይ ታራ ግዶ፤ ታና አዛንና መላ ቆህያባፐ ናጋ” ያግድ ዎስን ፆሳይ እያ ዎሳ ስእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaabexi Isra7eele Xoossaa xeegidi, “Abeeti Xoossaw, tana anja; ta zawa dalgisa. Ne kushey taara gido; tana azzanthonna mela qohiyabaape naaga” yaagidi woossin Xoossay iya woosa si7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያቤጽም፣ “አቤቱ፤ እንድትባርከኝ፣ ግዛቴንም እንድታሰፋልኝ እለምንሃለሁ፤ እጅህ ከእኔ ጋር ትሁን፤ ከሥቃይና ከጕዳትም ጠብቀኝ” በማለት ወደ እስራኤል አምላክ ጮኸ። እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቤጽም “አምላኬ ሆይ፥ ባርከኝ፤ ሰፊ ምድርንም ስጠኝ፤ እጅህ ከእኔ ጋር ይሁን፤ ሥቃይ ሊያስከትልብኝ ከሚችል ከማንኛውም ክፉ ነገር ጠብቀኝ” በማለት ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያቤፅ ድማ፦ “ኦ ኣምላኽ! በይዛኻ ባርኸኒ፤ ወሰናተይ ከዓ ኣግፍሐለይ፤ ኢድካውን ምሳይ ትኹን፤ ሓዘን ካብ ዘምፅአለይ ክፉእ ነገር ሓልወኒ” ኢሉ ንኣምላኽ እስራኤል ፀውዐ። ኣምላኽ ከዓ ኸምቲ ዝለመኖ ገበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያዕቤጽ ድማ ንኣምላኽ እስራኤል፡ ብርግጽ እንተ ትባርኸኒ፡ ዶባተይ ከኣ እንተ ተግፍሓለይ፡ ኢድካውን ምሳይ እንተ ትኸውን፡ ከይጭነቕ ድማ ካብ ክፋእ ከም ዝድሕን እንተ ትገብረኒ፡ ኢሉ ለመኖ። ኣምላኽ ከኣ እቲ ዝለመኖ ገበረሉ። |