1 Chronicles 4:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ያቤዝ ድማ ንኣምላኽ እስራኤል ጸዊዑ፡ ኣየ፡ ብሓቂ ክትባርኸኒን ግዝኣተይ ከተስፍሕን፡ ኢድካ ምሳይ ክትከውንን ካብ ክፉእ ክትከላኸለኒን እንተ ትደሊ፡ ኣይምሓዘነንን! ኣምላኽ ድማ ዝሓተቶ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያግ​ቤ​ጽም፥ “እባ​ክህ፥ መባ​ረ​ክን ባር​ከኝ፥ ሀገ​ሬ​ንም አስ​ፋው፤ እጅ​ህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እን​ዳ​ያ​ሳ​ዝ​ነ​ኝም ምል​ክት አድ​ር​ግ​ልኝ” ብሎ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን አም​ላክ ጠራ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የለ​መ​ነ​ውን ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያቤጽም። እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ትሁን፤ እንዳያሳዝነኝም ከክፋት ጠብቀኝ ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ያቤጽም፦ “እባክህ፥ መባረክን ባርከኝ፥ አገሬንም አስፋው፤ እጅህም ከእኔ ጋር ይሁን፤ እንዳይጎዳኝም ከክፋት ጠብቀኝ” ብሎ የእስራኤልን አምላክ ጠራ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቤጽ እስራኤልያ ጾሳ ጼሲደ፥ “አቤት ጾሳዉ፥ ሀይ ታና ኔን አንጃ፤ ታ ጋድያካ አሳ። ታናና እትፐ ግዳ፤ ታና ሳከናዳን ታና ቆህያባፐ ኔን ናጋ” ያጊደ ዎሴዳ። ጾሳይ አ ዎሳ ስሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaabees'i Israa'eeliyaa S'oossaa s'eesiide, «Abeet S'oossaw, hay taana neeni anjja; ta gadiyaakka aassa. Taananna ittippe gidaa; taana sakkennaadan taana k'ohiyaabaappe neeni naaga» yaagiide woosseedda. S'oossay Aa woosaa siseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yabeexeykka, «Abeet Godawu! Ne tana anjja; ne ta deraa aassa; ne kushey tanara de7o; tana metoppenne qohoppe ashsha» giidi Isra7eele Xoossaa woossides; Xoossika izi woossidayssa izas immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቤጼይካ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ታና ኣንጃ፤ ኔ ታ ዴራ ኣሳ፤ ኔ ኩሼይ ታናራ ዴኦ፤ ታና ሜቶፔኔ ቆሆፔ ኣሻ» ጊዲ ኢስራኤሌ ጾሳ ዎሲዴስ፤ ጾሲካ ኢዚ ዎሲዳይሳ ኢዛስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያበፅ እስራኤለ ፆሳ ፄግድ፥ “አቤት ፆሳዉ፥ ታና አንጃ፤ ታ ዛዋ ዳልግሳ። ነ ኩሸይ ታራ ግዶ፤ ታና አዛንና መላ ቆህያባፐ ናጋ” ያግድ ዎስን ፆሳይ እያ ዎሳ ስእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaabexi Isra7eele Xoossaa xeegidi, “Abeeti Xoossaw, tana anja; ta zawa dalgisa. Ne kushey taara gido; tana azzanthonna mela qohiyabaape naaga” yaagidi woossin Xoossay iya woosa si7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያቤጽም፣ “አቤቱ፤ እንድትባርከኝ፣ ግዛቴንም እንድታሰፋልኝ እለምንሃለሁ፤ እጅህ ከእኔ ጋር ትሁን፤ ከሥቃይና ከጕዳትም ጠብቀኝ” በማለት ወደ እስራኤል አምላክ ጮኸ። እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያዕቤጽም “አምላኬ ሆይ፥ ባርከኝ፤ ሰፊ ምድርንም ስጠኝ፤ እጅህ ከእኔ ጋር ይሁን፤ ሥቃይ ሊያስከትልብኝ ከሚችል ከማንኛውም ክፉ ነገር ጠብቀኝ” በማለት ወደ እስራኤል አምላክ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ እግዚአብሔርም የለመነውን ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ያቤፅ ድማ፦ “ኦ ኣምላኽ! በይዛኻ ባርኸኒ፤ ወሰናተይ ከዓ ኣግፍሐለይ፤ ኢድካውን ምሳይ ትኹን፤ ሓዘን ካብ ዘምፅአለይ ክፉእ ነገር ሓልወኒ” ኢሉ ንኣምላኽ እስራኤል ፀውዐ። ኣምላኽ ከዓ ኸምቲ ዝለመኖ ገበረሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ያዕቤጽ ድማ ንኣምላኽ እስራኤል፡ ብርግጽ እንተ ትባርኸኒ፡ ዶባተይ ከኣ እንተ ተግፍሓለይ፡ ኢድካውን ምሳይ እንተ ትኸውን፡ ከይጭነቕ ድማ ካብ ክፋእ ከም ዝድሕን እንተ ትገብረኒ፡ ኢሉ ለመኖ። ኣምላኽ ከኣ እቲ ዝለመኖ ገበረሉ።