1 Chronicles 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዞም ሽዱሽተ ኣብ ኬብሮን ተወሊዶምሉ። ኣብኡ ድማ ሾብዓተ ዓመትን ሽዱሽተ ወርሕን ነገሰ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ስድስቱ በኬብሮን ተወለዱለት፤ በዚያም ሰባት ዓመት ከስድስት ወር ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስድስቱ በኬብሮን ተወለዱለት፤ በዚያም ሰባት ዓመት ከስድስት ወር ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስድስቱ በኬብሮን ተወለዱለት፤ በዚያም ሰባት ዓመት ከስድስት ወር ነገሠ፤ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ ሄ ኡሱፑን ናና ከብሮናን የሌዳ። ዳዊተ ከብሮናን ላፑን ላይነ ኡሱፑን አግና ካተቴዳ። ቃይ የሩሳላመን ሀታማነ ሄዙ ላይ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite he usuppun naanaa Kebroonan yeleedda. Daawite Kebroonan laappun laytsanne usuppun aginaa kaateteedda. K'ay Yerusaalamen hattamanne heezzu laytsaa kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti usuppunati Dawiti Kebroonen laappun layththinne bagga deraa ayssiza wode yelettida; Dawiti Yerusalaamen 33 layth kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ኡሱፑናቲ ዳዊቲ ኬብሮኔን ላፑን ላይኔ ባጋ ዴራ ኣይሲዛ ዎዴ ዬሌቲዳ፤ ዳዊቲ ዬሩሳላሜን 33 ላይ ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሀ ኡሱፑን ናይታ ከብሮናን የልስ። ዳዊቲ ከብሮናን ላፑን ላይነ ኡሱፑን አጌና ካዎትስ። የሩሳላመን ሀስታማነ ሄ ላይ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti ha usupun nayta Kebroonan yelis. Dawiti Kebroonan laapun laythinne usupun ageena kawotis. Yerusalaamen hastamanne heedzu laythi kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ስድስቱ የተወለዱት ዳዊት በኬብሮን ሆኖ ሰባት ዓመት ተኩል በገዛበት ጊዜ ነበር። ዳዊት በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት ነገሠ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ስድስቱ የተወለዱት በኬብሮን ሲሆን ዳዊት መኖሪያውን በዚያ አድርጎ ሰባት ዓመት ተኩል በገዛበት ወቅት ነው። ዳዊት መኖሪያውን በኢየሩሳሌም አድርጎ ሠላሳ ሦስት ዓመት ገዛ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዱሽቲኦም ኣብ ኬብሮን ተወለዱሉ። ኣብኣ ኸዓ ሸውዓተ ዓመትን ሽዱሽተ ወርሕን ነገሰ። ዳዊት ኣብ ኢየሩሳሌም ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሹድሽቲኦም ኣብ ሔብሮን ተወልዱሉ። ኣብኣ ኸኣ ሾብዓተ ዓመትን ሹድሽተ ወርሕን ነገሰ፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ። |