1 Chronicles 29:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ክቡር ኣእማን ዝተረኽበሎም ድማ ብኢድ ይሂኤል እቲ ጌርሾናዊ ናብ መኽዘን ቤት የሆዋ ሃብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የከ​በረ ዕን​ቍም ያላ​ቸው ሰዎች ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ለሆ​ነው ቤተ መዛ​ግ​ብት በጌ​ድ​ሶ​ና​ዊው በኢ​ዩ​ኤል እጅ ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕንቍም ያለው ሰው ሁሉ ለእግዚአብሔር ቤት ለሆነው ቤተ መዛግብት በጌድሶናዊው በይሒኤል እጅ ሰጠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕንቁም ያለው ሰው ሁሉ ለእግዚአብሔር ቤት ለሆነው ቤተ መዛግብት በጌድሶናዊው በይሒኤል እጅ ሰጠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አልኦ ሹቻይ ደእያ አሳይ ኡባይ ሚሻ ናግያ ሌዊያ ገርሾና ያራ ግድያ ይህኤላ ባጋና መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ሚሻ ምንጅያ ጎለዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Al"o shuchchay de'iyaa Asay ubbay miishshaa naagiyaa Leewiyaa Gershshoona yara gidiyaa Yihi'eela baggana Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa miishshaa minjjiyaa gollew immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Al7o shuchchi diza asay ubbay buqura miishshata naagiza Lewe Gershoone zare gidida Yihi7eele baggara GODAA minjja keeth ehi immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣልኦ ሹቺ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ቡቁራ ሚሻታ ናጊዛ ሌዌ ጌርሾኔ ዛሬ ጊዲዳ ዪሂኤሌ ባጋራ ጎዳ ሚንጃ ኬ ኤሂ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አልኦ ሹች ደእያ አሳ ኡባይ ቡቁራ አይስያ ገድሶና ያራ ግድዳ ይኤላ ባጋራ ጎዳ ፆሳ ኬ ቡቁራ ምንጅያ ኬስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Al77o shuchi de7iya asa ubbay buqura aysiya Gedisoona yara gidida Yi7eela baggara Godaa Xoossa keetha buqura minjiya keethaas immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የከበሩ ድንጋዮች ያለውም ሁሉ፣ በጌድሶናዊው በይሒኤል አማካይነት ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግምጃ ቤት አስገባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የከበረ ድንጋይ የነበራቸው ሁሉ የሌዋዊው የጌርሾን ጐሣ አባል የሆነው ይሒኤል ለሚያስተዳድረው ለቤተ መቅደሱ ግምጃ ቤት በስጦታ ስም አቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ክቡር ኣእማን ዝነበሮም ከዓ ናብ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄር ኣእተውዎ፤ ንየሒኤል እቲ ጌርሾናዊ ድማ ሓላፍነት ሃብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኽቡር ኣእማን እንረኽቦ ኸኣ ኣብ ትሕቲ ኢድ የሒኤል እቲ ጌርሾናዊ፡ ናብ መዝገብ ቤት እግዚኣብሄር ኣእተዎ።