1 Chronicles 29:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ ድማ ሓሙሽተ ሽሕ መክሊት ወርቅን ዓሰርተ ሽሕ ድራምን ዓሰርተ ሽሕ መክሊት ብሩርን ዓሰርተው ሸሞንተ ሽሕ መክሊት ነሓስን ሚእቲ ሽሕ መክሊት ሓጺንን ሃበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔርም ቤት ሥራ አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና ዐሥር ሺህ ዳሪክ፥ ዐሥር ሺህም መክሊት ብር፥ ዐሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ ዳሪክ፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና ዐሥር ሺህ ዳሪክ፥ ዐሥር ሺህም መክሊት ብር፥ ዐሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ እት ጼታነ ላፑን ታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ዎርቃ፥ ሄዙ ጼታነ ኦይታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ብራ፥ ኡሱፑን ጼታነ ላታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ናሃስያ ብራታነ ሄዙ ሚልዮነነ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ብራታ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu S'oossaa Geeshsha Golliyaa oosoo itti s'eetanne laappun tammu sha"a kiilo giraame dees'iyaa work'k'aa, heezzu s'eetanne oytamu sha"a kiilo giraame dees'iyaa biraa, usuppun s'eetanne laatamu sha"a kiilo giraame dees'iyaa nahaasiyaa birataanne heezzu miiliyoonenne oyddu s'eetu sha"a kiilo giraame dees'iyaa birataa immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti Xoossa Keeththa oosos 170,000 kilo giraame gidiza worqqa, 340,000 kilo giraame gidiza bira, 670,000 kilo giraame xarqimalanne 3,400,000 kilo giraame gidiza birata immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ጾሳ ኬ ኦሶስ 170,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ዎርቃ፥ 340,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ቢራ፥ 670,000 ኪሎ ጊራሜ ጻርቂማላኔ 3,400,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ቢራታ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ 170,000 ክሎ ግራመ ዎርቃ፥ 340,000 ክሎ ግራመ ብራ፥ 620,000 ክሎ ግራመ ናሰ ብራታነ 3,000,000 ክሎ ግራመ ብራታ እምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Xoossa keetha oosuwas 170,000 kilo giraame worqaa, 340,000 kilo giraame bira, 620,000 kilo giraame naase biratanne 3,000,000 kilo giraame birata immidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ የሰጡትም አምስት ሺሕ መክሊት ወርቅ፣ ዐሥር ሺሕ ዳሪክ ወርቅ፣ ዐሥር ሺሕ መክሊት ብር፣ ዐሥራ ስምንት ሺሕ መክሊት ናስ አንድ መቶ ሺሕ መክሊት ብረት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመቶ ሰባ ሺህ ኪሎ የሚበልጥ ወርቅ፥ ከሦስት መቶ አርባ ሺህ ኪሎ በላይ የሚሆን ብር፥ ወደ ስድስት መቶ ኻያ ሺህ ኪሎ የሚጠጋ ነሐስና ከሦስት ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ኪሎ በላይ የሆነ ብረት በፈቃዳቸው ለመስጠት ወሰኑ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ሚእትን ሰብዓን ሽሕ ኪሎ ግራም ወርቅን፥ ሰለስተ ሚእትን ኣርብዓን ሽሕ ኪሎ ግራም ብሩርን፥ ሽዱሽተ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ኪሎ ግራም ነሃስን፥ ሰለስተ ሚልዮንን ኣርባዕተ ሚእትን ሽሕ ኪሎ ግራም ሓፂንን ሃቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዕዮ ቤት ኣምላኽ ከኣ ሓሙሽተ ሽሕ ታለንት ወርቅን ዓሰርተ ሽሕ ዳሪክን ዓሰርተ ሽሕ ታለንት ብሩርን ዓሰርተው ሾሞንተ ሽሕ ተለንት ኣስራዝን ሚእቲ ሽሕ ታለንት ሓጺንን ሀቡ። |