1 Chronicles 29:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣገልግሎት ቤት ኣምላኽ ድማ ሓሙሽተ ሽሕ መክሊት ወርቅን ዓሰርተ ሽሕ ድራምን ዓሰርተ ሽሕ መክሊት ብሩርን ዓሰርተው ሸሞንተ ሽሕ መክሊት ነሓስን ሚእቲ ሽሕ መክሊት ሓጺንን ሃበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት ሥራ አም​ስት ሺህ መክ​ሊት ወር​ቅና ዐሥር ሺህ ዳሪክ፥ ዐሥር ሺህም መክ​ሊት ብር፥ ዐሥራ ስም​ንት ሺህም መክ​ሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክ​ሊት ብረት ሰጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና አሥር ሺህ ዳሪክ፥ አሥር ሺህም መክሊት ብር፥ አሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእግዚአብሔርም ቤት አገልግሎት አምስት ሺህ መክሊት ወርቅና ዐሥር ሺህ ዳሪክ፥ ዐሥር ሺህም መክሊት ብር፥ ዐሥራ ስምንት ሺህም መክሊት ናስ፥ መቶ ሺህም መክሊት ብረት ሰጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ኦሶ እት ጼታነ ላፑን ታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ዎርቃ፥ ሄዙ ጼታነ ኦይታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ብራ፥ ኡሱፑን ጼታነ ላታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ናሃስያ ብራታነ ሄዙ ሚልዮነነ ኦይዱ ጼቱ ሻአ ኪሎ ግራመ ዴጽያ ብራታ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu S'oossaa Geeshsha Golliyaa oosoo itti s'eetanne laappun tammu sha"a kiilo giraame dees'iyaa work'k'aa, heezzu s'eetanne oytamu sha"a kiilo giraame dees'iyaa biraa, usuppun s'eetanne laatamu sha"a kiilo giraame dees'iyaa nahaasiyaa birataanne heezzu miiliyoonenne oyddu s'eetu sha"a kiilo giraame dees'iyaa birataa immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti Xoossa Keeththa oosos 170,000 kilo giraame gidiza worqqa, 340,000 kilo giraame gidiza bira, 670,000 kilo giraame xarqimalanne 3,400,000 kilo giraame gidiza birata immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጾሳ ኬ ኦሶስ 170,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ዎርቃ፥ 340,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ቢራ፥ 670,000 ኪሎ ጊራሜ ጻርቂማላኔ 3,400,000 ኪሎ ጊራሜ ጊዲዛ ቢራታ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ፆሳ ኬ ኦሱዋስ 170,000 ክሎ ግራመ ዎርቃ፥ 340,000 ክሎ ግራመ ብራ፥ 620,000 ክሎ ግራመ ናሰ ብራታነ 3,000,000 ክሎ ግራመ ብራታ እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Xoossa keetha oosuwas 170,000 kilo giraame worqaa, 340,000 kilo giraame bira, 620,000 kilo giraame naase biratanne 3,000,000 kilo giraame birata immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሥራ የሰጡትም አምስት ሺሕ መክሊት ወርቅ፣ ዐሥር ሺሕ ዳሪክ ወርቅ፣ ዐሥር ሺሕ መክሊት ብር፣ ዐሥራ ስምንት ሺሕ መክሊት ናስ አንድ መቶ ሺሕ መክሊት ብረት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመቶ ሰባ ሺህ ኪሎ የሚበልጥ ወርቅ፥ ከሦስት መቶ አርባ ሺህ ኪሎ በላይ የሚሆን ብር፥ ወደ ስድስት መቶ ኻያ ሺህ ኪሎ የሚጠጋ ነሐስና ከሦስት ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ ኪሎ በላይ የሆነ ብረት በፈቃዳቸው ለመስጠት ወሰኑ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስራሕ ቤት እግዚኣብሄር ከዓ ሚእትን ሰብዓን ሽሕ ኪሎ ግራም ወርቅን፥ ሰለስተ ሚእትን ኣርብዓን ሽሕ ኪሎ ግራም ብሩርን፥ ሽዱሽተ ሚእትን ዕስራን ሽሕ ኪሎ ግራም ነሃስን፥ ሰለስተ ሚልዮንን ኣርባዕተ ሚእትን ሽሕ ኪሎ ግራም ሓፂንን ሃቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዕዮ ቤት ኣምላኽ ከኣ ሓሙሽተ ሽሕ ታለንት ወርቅን ዓሰርተ ሽሕ ዳሪክን ዓሰርተ ሽሕ ታለንት ብሩርን ዓሰርተው ሾሞንተ ሽሕ ተለንት ኣስራዝን ሚእቲ ሽሕ ታለንት ሓጺንን ሀቡ።