1 Chronicles 29:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቶም ሓለቓ ኣቦታትን ሓለቓ ነገዳት እስራኤልን ሓለቓ ኣሽሓትን ኣማኢትን ምስ ሓለቓ ዕዮ ንጉስ ብፍታው ተሰውኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ባ​ቶ​ችም ቤቶች አለ​ቆች፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች አለ​ቆች፥ ሻለ​ቆ​ችም፥ የመቶ አለ​ቆ​ችም፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ሥራ የተ​ሾ​ሙና የን​ጉሡ ግን​በ​ኞች በፈ​ቃ​ዳ​ቸው አቀ​ረቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአባቶችም ቤቶች አለቆች፥ የእስራኤልም ነገዶች አለቆች፥ ሻለቆችም፥ የመቶ አለቆችም፥ በንጉሡም ሥራ ላይ የተሾሙት በፈቃዳቸው አቀረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአባቶችም ቤቶች አለቆች፥ የእስራኤልም ነገዶች አለቆች፥ ሻለቆችም፥ የመቶ አለቆችም፥ በንጉሡም ሥራ ላይ የተሾሙት በፈቃዳቸው አቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ጎልያ አሳቱዋ ካፓቱ፥ ዛራቱዋ ካፓቱ፥ ሻኣ ካፓቱ፥ ጼቱዋ ካፓቱነ ካትያ ኦሳንቻቱ ካፓቱ ባረንቱ ሸንያን ባረንቶ ደእያዋ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa golliyaa asatuwaa Kaappatuu, zaratuwaa kaappatuu, sha"aa kaappatuu, s'eetuwaa kaappatuunne kaatiyaa oosanchchatuu kaappatuu barenttu sheniyaan barenttoo de'iyaawaa immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Isra7eele asaas qommota korapinneti, qommotas qommotas ola gadawati, shaalaqati, mato halaqatinne kawo oosanchchata halaqati bantta shenen baas dizayssa immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢስራኤሌ ኣሳስ ቆሞታ ኮራፒኔቲ፥ ቆሞታስ ቆሞታስ ኦላ ጋዳዋቲ፥ ሻላቃቲ፥ ማቶ ሃላቃቲኔ ካዎ ኦሳንቻታ ሃላቃቲ ባንታ ሼኔን ባስ ዲዛይሳ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ኮቻታ ሶ አሳ ሀላቃት፥ ኮቻታ ሀላቃት፥ ሻላቃት፥ ማቶ ሀላቃትነ ካዎ ሞርናት ባንታ ሸነን ባንታዉ ደእያባ ዶሳን እምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kochata soo asaa halaqati, kochata halaqati, shaalaqati, mato halaqatinne kawo moorinnati banta shenen bantaw de7iyaba dosan immidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የቤተ ሰብ መሪዎች፣ የነገዱ የእስራኤል ሹማምት፣ የሻለቆችና የመቶ አለቆች እንዲሁም በንጉሡ ሥራ ላይ የተመደቡ ሹማምት በፈቃዳቸው ሰጡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ የጐሣ አለቆች፥ የየነገዱ መሪዎች፥ የሺህ አለቆችና የመቶ አለቆች የመንግሥት ባለሥልጣኖች በፈቃዳቸው ስጦታ ሰጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቶም ኣሕሉቕ ማይ ቤት ኣቦታትን ኣሕሉቕ ነገዳት እስራኤልን ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሚእትን እቶም ኣሕሉቕ እቲ ስራሕ ንጉስን ብድሌት ሃቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቶም ሓላቑ ማይ ቤት ኣቦታትን ሓላቑ ነገዳት እስራኤልን ሓላቑ ሽሕን ሓላቑ ሚእትን ምስቶም ሓላቑ እቲ ስራሕ ንጉስን ብፍታው ሀቡ።