1 Chronicles 29:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወርቂ ንወርቂ፡ ብሩር ድማ ንኣቕሑ ብሩርን ንዅሉ ዓይነት ስራሕን ብኢድ ኢደ ጥበበኛታት። ሎሚኸ መን እዩ ኣገልግሎቱ ንእግዚኣብሄር ኪውፍዮ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሠራተኞች እጅ ለሚሠራው ሥራ ሁሉ ለወርቁ ዕቃ ወርቁን፥ ለብሩም ዕቃ ብሩን ሰጥቻለሁ። ዛሬ በዚች ቀን በፈቃዱ አገልግሎቱን ለእግዚአብሔር የሚፈጽም ማን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሠራተኞች እጅ ለሚሠራው ሥራ ሁሉ ለወርቁ ዕቃ ወርቁን፥ ለብሩም ዕቃ ብሩን ሰጥቻለሁ። ዛሬ በፈቃዱ ራሱን ለእግዚአብሔር የሚቀድስ ማነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሠራተኞች እጅ ለሚሠራው ሥራ ሁሉ ለወርቁ ዕቃ ወርቁን፥ ለብሩም ዕቃ ብሩን ሰጥቻለሁ። ዛሬ በፈቃዱ ራሱን ለጌታ የሚቀድስ ማን ነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኩሽያ ሂላቱ ኦና ኦሱዋ ኡባዉ፥ ዎርቃን ኦሰታናባዉ ዎርቃ፥ ብራን ኦሰታናባዉ ብራ፥ እማድ። ያትና፥ ህንተፐ ሀቼ ባረ ሸንያን መና ጎዳዉ ኬኪደ እማናዌ ኦኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kushiyaa hiillatuu ootsana oosuwaa ubbaw, work'k'aan oosettanabaw work'k'aa, biran oosettanabaw biraa, immaad. Yaatina, hintteppe hachche bare sheniyaan Med'inaa Godaw keekkiidde immanawe oonee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oosaa ooththana hiillatas koshshiza miish, worqqan oosettanayssas worqqa, biran oosettanayssas bira immadis; histtiin hach inttefe bana ba shenen GODAAS aaththi immanay oonee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሳ ኦና ሂላታስ ኮሺዛ ሚሽ፥ ዎርቃን ኦሴታናይሳስ ዎርቃ፥ ቢራን ኦሴታናይሳስ ቢራ ኢማዲስ፤ ሂስቲን ሃች ኢንቴፌ ባና ባ ሼኔን ጎዳስ ኣ ኢማናይ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኩሸ ሂላንቾት ኦና ኦሶ ኡባስ ዎርቃን ኦሰትያባስ ዎርቃ፥ ብራን ኦሰትያባስ ብራ እማስ። ያትን፥ ሀች ህንተፈ ባ ሸነን ባና ጎዳስ ዱማየይ ኦኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kushe hiillanchoti oothana ooso ubbaas worqan oosetiyabas worqaa, biran oosetiyabas bira immas. Yaatin, hachi hintefe ba shenen bana Godaas dummayey oonee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ለወርቁ ሥራ፣ ለብሩ ሥራ፣ በባለሙያዎች ለሚሠራው ሥራ ሁሉ የሚሆን ነው። ታዲያ ዛሬ ራሱን ለእግዚአብሔር ለመቀደስ ፈቃደኛ የሚሆን ማን ነው?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእጅ ጥበብ ዐዋቂዎች ለሚሠሩአቸው ዕቃዎች መሥሪያ የሚውል ሰጥቼአለሁ፤ ከእናንተስ መካከል በፈቃዱ ለእግዚአብሔር በልግሥና የሚሰጥ ሌላ ማን አለ?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወርቂ ንዘድሊ ወርቂ፥ ብሩር ንዘድሊ ድማ ብሩር፥ ብኢድ ብልሓተኛ ንዝግበር ኵሉ ስራሕ እንተይተረፈ እህብ ኣለኹ። ሎሚ ብፍታዉ ንእግዚኣብሄር ብልግሲ ዝህብ መን እዩ?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወርቂ ንዜድሊ ኻብ ወርቂ፡ ብሩር ንዜድሊ ድማ ካብ ብሩር፡ ኤረ ብኢድ ብልሓተኛ ንዚግበር ዘበለ ዂሉ ስራሕ ከኣ እህብ ኣሎኹ። ሎሚ ኢዱ ብፍታው መሊኡ ንእግዚኣብሄር ዚህብ መን ኣሎ |