1 Chronicles 29:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ኵሉ ግዝኣቱን ስልጣኑን ኣብ ልዕሊኡን ኣብ ልዕሊ እስራኤልን ኣብ ልዕሊ ኵለን መንግስታት ሃገራትን ዝሓለፈ ዘመንን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኀይሉ ሁሉ በእርሱም፥ በእስራኤልም፥ በምድርም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት ዘመናት ተጽፈዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኃይሉ ሁሉ በእርሱም በእስራኤልም በአገሮችም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት ዘመናት ተጽፈዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደዚሁም የመንግሥቱ ነገርና ኃይሉ ሁሉ በእርሱም በእስራኤልም በአገሮችም መንግሥታት ሁሉ ላይ ያለፉት የታሪክ ክሰስተቶች ተጽፈዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ዎት ሞዴደንቶነ እ ዋኔዳ ዎልቃማ አሳኮ፥ እ ሀኔዳባይ፥ እስራኤልያ አሳይነ ሄራን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ሀኔዳባይ ሄ ማጻፋቱዋን ጻፈት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I woot mooddeeddenttonne I waaneedda wolk'k'aama asaakko, I haneeddabay, Israa'eeliyaa asaynne heeraan de'iyaa kawutetsatuu ubbay haneeddabay he mas'aafatuwan s'aafetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi wostti haaridaakko, izi waanida wolqqama asakko, izi ay hanidaakko, Isra7eele asaynne heeran diza kawoteththati ubbay ay hanidaakko he maxaafatan xaafetti dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዎስቲ ሃሪዳኮ፥ ኢዚ ዋኒዳ ዎልቃማ ኣሳኮ፥ ኢዚ ኣይ ሃኒዳኮ፥ ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ሄራን ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኣይ ሃኒዳኮ ሄ ማጻፋታን ጻፌቲ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ዋት ሃርዳኮ፥ ዋንዳ ዎልቃማ አሴኮ፥ እ ኦዳባይ፥ እስራኤለ አሳይነ ሄራን ደእያ ካዎተት ኡባይ ሀንዳባይ ሄ ማፃፋታን ፃፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I waati haaridako, waanida wolqaama aseeko, I oothidabay, Isra7eele asaynne heeran de7iya kawotethati ubbay hanidabay he maxaafatan xaafetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የተጻፈውም በሥልጣን ላይ በነበረበት ጊዜ ከፈጸማቸው ዝርዝር ጕዳዮችና በዙሪያው ከከበቡት፣ ከእስራኤልና ከሌሎች አገር መንግሥታት ታሪክ ጋር ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት እንዴት እንዳስተዳደረ፥ ምን ያኽል ኀይል እንደ ነበረውና በእርሱ፥ በእስራኤልና በዙሪያ ባሉት ነገሥታት ላይ ስለ ደረሰባቸው ነገር ሁሉ በእነዚሁ መጻሕፍት ተመዝግቦ ይገኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብዝ ታሪኽ እዙይ፥ ዳዊት ከመይ ገይሩ ኸም ዝገዝአን፥ ሓያል ከም ዝነበረን፥ እቲ ንእኡን ንእስራኤልን ንዅለን እተን ኣብ ዙርያኡ ዝነበራ መንግስታት ዝበፅሖም ኵነታትን ተፅሒፉ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ብዘሎ ምግዛኡን መንፍዓቱን እቲ ንእኡን ንእስራኤልን ንናይ ኲለን ሃገራት መንግስትታትን ዝበጽሖም ኲነታትን ተጽሒሩ ኣሎ። |