1 Chronicles 29:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ፍቕረይ ኣብ ቤት ኣምላኸይ ስለ ዘቐመጥክዎ፡ ኣብ ርእሲ እቲ ንቕዱሳት ዘዳለኽዎ ዅሉ፡ ንቤት ኣምላኸይ ዝሃብክዎ ወርቅን ብሩርን ካብ ርእሰይ ኣሎኒ። ገዛ፣ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በላይ ደግሞ የአምላኬን የእግዚአብሔርን ቤት ስለ ወደድሁ፥ ለመቅደሱ ከሰበሰብሁት ሁሉ ሌላ የግል ገንዘቤ የሚሆን ወርቅና ብር አለኝና እነሆ፥ ለአምላኬ ቤት ሰጥቼዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በላይ ደግሞ የአምላኬን ቤት ስለወደድሁ፥ ለመቅደሱ ካዘጋጀሁት ሁሉ ሌላ የግል ገንዘቤ የሚሆን ወርቅና ብር አለኝና ለአምላኬ ቤት ሰጥቼዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በላይ ደግሞ የአምላኬን ቤት ስለወደድሁ፥ ለመቅደሱ ካዘጋጀሁት ሁሉ ሌላ የግል ገንዘቤ የሚሆን ወርቅና ብር አለኝና ለአምላኬ ቤት ሰጥቼዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ ጾሳ ጌሻ ጎልያ ታን ሎይ ሲቅያ ድራዉ፥ ታን ታ ጾሳ ጌሻ ጎልያዉ ጊግሴዳዋፐ ሀራ ታዉ ቡዞ ደእያ ዎርቃፐነ ብራፐ ጌሻ ጌሻ ጎልያዉ እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta S'oossaa Geeshsha Golliyaa taani loytsa siik'iyaa diraw, taani ta S'oossaa Geeshsha Golliyaw giigisseeddawaappe haraa taw buzo de'iyaa work'k'aappenne biraappe geeshsha Geeshsha Golliyaw immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta Xoossa Keeththaa tani keehippe siiqiza gishshas tani ta Xoossaa Keeththazas giigsidayssafe hara taas buzo diza worqqafenne birappe geeshsha keeththas immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ጾሳ ኬ ታኒ ኬሂፔ ሲቂዛ ጊሻስ ታኒ ታ ጾሳ ኬዛስ ጊግሲዳይሳፌ ሃራ ታስ ቡዞ ዲዛ ዎርቃፌኔ ቢራፔ ጌሻ ኬስ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ታኒ ዳሮ ዶስያ ግሾ፥ ታኒ ታ ፆሳ ኬስ ጊግስዳይሳፈ ሀራ ታ ቡዞ ሻሉዋፐ ዎርቃነ ብራ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa keetha taani daro dosiya gisho, taani ta Xoossa keethaas giigisidaysafe hara ta buzo shaluwape worqanne bira immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በቀር ለአምላኬ ቤት ካለኝ ፍቅር የተነሣ፣ ለዚህ ለተቀደሰ ቤት ከዚህ በፊት ከሰጠሁት በተጨማሪ፣ ለዚሁ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የግል ሀብቴ የሆነውን ወርቅና ብር እሰጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእነዚህ ካዘጋጀኋቸው ነገሮች ሁሉ በላይ እኔ ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ካለኝ ታላቅ ፍቅር የተነሣ ከራሴ ንብረት ብዙ ብርና ወርቅ ሰጥቼአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ልዕሊ እቲ ነታ ቕድስቲ ቤት ኢለ ዝቐረብክዎ ዅሉ ድማ፥ ነታ ቤት እግዚኣብሔረይ ፈትየያ ኣለኹ እሞ፥ ናይ ርእሰይ መዝገብ ወርቅን ብሩርን ስለ ዘለኒ፥ ወሲኸ ንቤተ እግዚኣብሔረይ እህብ ኣለኹ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ልዕሊ እቲ ነቲ ቅድስቲ ቤት ኢለ ዘዳሎኽዎ ዂሉ ድማ፡ ናይ ርእሰይ መዝገብ ወርቅን ብሩርን ስለ ዘሎኒ፡ ወሲኸ ንቤት ኣምላኸይ እህብ ኣሎኹ፡ |