1 Chronicles 29:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ እስራኤል ዝነገሰሉ ግዜ ድማ ኣርብዓ ዓመት ነበረ። ኣብ ኬብሮን ሾብዓተ ዓመት ነገሰ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባት ዓመት በኬ​ብ​ሮን፥ ሠላሳ ሦስ​ትም ዓመት በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእስራኤልም ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ፤ ሰባት ዓመት በኬብሮን ነገሠ፥ ሠላሳ ሦስትም ዓመት በኢየሩሳሌም ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእስራኤልም ላይ የነገሠበት ዘመን አርባ ዓመት ነበረ፤ ሰባት ዓመት በኬብሮን ነገሠ፥ ሠላሳ ሦስትም ዓመት በኢየሩሳሌም ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ እስራኤልያ ቦላ ኦይታሙ ላይ ካተቴዳ፤ ከብሮናን እ ላፑን ላይ ካተቴዳ፤ የሩሳላመን ሀታማነ ሄዙ ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Israa'eeliyaa bolla oytamu laytsaa kaateteedda; Kebroonan I laappun laytsaa kaateteedda; Yerusaalamen hattamanne heezzu laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Kebroonen 7 layth, Yerusalaamen 33 layth kawotides; issi bolla Isra7eele 40 layth haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ኬብሮኔን 7 ላይ፥ ዬሩሳላሜን 33 ላይ ካዎቲዴስ፤ ኢሲ ቦላ ኢስራኤሌ 40 ላይ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ እስራኤለ ቦላ ኦይታሙ ላይ ካዎትስ፤ ከብሮናን ላፑን ላይ፥ የሩሳላመን ሀስታማነ ሄ ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Isra7eele bolla oytamu laythi kawotis; Kebroonan laapun laythi, Yerusalaamen hastamanne heedzu laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በኬብሮን ሰባት ዓመት፣ በኢየሩሳሌም ሠላሳ ሦስት ዓመት፣ በአጠቃላይ አርባ ዓመት ነገሠ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የግዛቱም ዘመን አርባ ዓመት ሲሆን በኬብሮን ሰባት ዓመት፥ በኢየሩሳሌም ደግሞ ሠላሳ ሦስት ዓመት ገዛ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣርብዓ ዓመት ገዝአ፤ ኣብ ኬብሮን ኮይኑ ሸውዓተ ዓመት፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ድማ ሰላሳን ሰለስተን ዓመት ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ዝገዝኣሉ ዘመን ከኣ ኣርብዓ ዓመት እዩ፡ ኣብ ሔብሮን ሾብዓተ ዓመት ገዝኤ፡ ኣብ የሩሳሌም ድማ ሰላስን ሰለስተን ዓመት ገዝኤ።