1 Chronicles 29:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ እስራኤል ኣዝዩ ዓብዪ ገበሮ፡ ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበረ ንጉስ ዘይነበረ ንጉሳዊ ግርማ ድማ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ለእስራኤል ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ለእስራኤል ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሶሎሞና እስራኤልያ አሳ ኡባ ስንን ቁ ቁ ኦዳ፤ አፐ ካሰ እስራኤልያ ካተቶ እመትቤና ቦንቹዋ ሶሎሞናዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Solomona Israa'eeliyaa asaa ubbaa sintsan d'ok'k'u d'ok'k'u ootseedda; aappe kase Israa'eeliyaa kaatetoo imettibeenna bonchchuwaa Solomonaw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Solomoone Isra7eele asaa ubbaa sinththan dhoqqu dhoqqu histtides; izappe kase Isra7eele kawotas imettibeenna; bonchcho Solomoones immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሶሎሞኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ሲንን ቁ ቁ ሂስቲዴስ፤ ኢዛፔ ካሴ ኢስራኤሌ ካዎታስ ኢሜቲቤና፤ ቦንቾ ሶሎሞኔስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሶሎሞነ እስራኤለ አሳ ኡባ ስንን ቁ ቁ ኦስ፤ ካሰ እስራኤለ ካዎታስ እመትቦና ቦንቾ ሶሎሞነስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Solomone Isra7eele asa ubbaa sinthan dhoqu dhoqu oothis; kase Isra7eele kawotas imetiboonna boncho Solomones immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ ሁሉ እጅግ ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከእርሱ በፊት ለነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ያላጐናጸፋቸውን ንጉሣዊ ክብር ሁሉ ሰጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በአገሪቱ ሕዝብ ሁሉ ፊት ሰሎሞንን ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከዚህ በፊት እስራኤልን ከገዛ ከማንኛውም ንጉሥ ይበልጥ የተከበረ እንዲሆንም አደረገው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ዅሎም እስራኤል ልዕል ኣበሎን ኣግነኖን። ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበሩ ነገስታት ዘይነበሮም ግርማ መንግስቲ፥ ንንጉስ ሰሎሞን ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ እስራኤል ክብ ኣቢሉ ኣዝዩ ኣዕበዮ፡ ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበረ ዘበለ ንጉስ ዘይነበሮ፡ ግርማ መንግስቲ ንንጉስ ሰሎሞን ሀቦ። |