1 Chronicles 29:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ እስራኤል ኣዝዩ ዓብዪ ገበሮ፡ ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበረ ንጉስ ዘይነበረ ንጉሳዊ ግርማ ድማ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሰሎ​ሞ​ንን በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገ​ነ​ነው፤ ከእ​ርሱ በፊ​ትም ለነ​በ​ሩት ነገ​ሥ​ታት ያል​ሆ​ነ​ውን የመ​ን​ግ​ሥት ክብር ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ለእስራኤል ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሰሎሞንን በእስራኤል ሁሉ ፊት እጅግ አገነነው፤ ከእርሱ በፊትም ለነበሩት ለእስራኤል ነገሥታት ያልሆነውን የመንግሥት ክብር ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሶሎሞና እስራኤልያ አሳ ኡባ ስንን ቁ ቁ ኦዳ፤ አፐ ካሰ እስራኤልያ ካተቶ እመትቤና ቦንቹዋ ሶሎሞናዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Solomona Israa'eeliyaa asaa ubbaa sintsan d'ok'k'u d'ok'k'u ootseedda; aappe kase Israa'eeliyaa kaatetoo imettibeenna bonchchuwaa Solomonaw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Solomoone Isra7eele asaa ubbaa sinththan dhoqqu dhoqqu histtides; izappe kase Isra7eele kawotas imettibeenna; bonchcho Solomoones immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሶሎሞኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባ ሲንን ቁ ቁ ሂስቲዴስ፤ ኢዛፔ ካሴ ኢስራኤሌ ካዎታስ ኢሜቲቤና፤ ቦንቾ ሶሎሞኔስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሶሎሞነ እስራኤለ አሳ ኡባ ስንን ቁ ቁ ኦስ፤ ካሰ እስራኤለ ካዎታስ እመትቦና ቦንቾ ሶሎሞነስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Solomone Isra7eele asa ubbaa sinthan dhoqu dhoqu oothis; kase Isra7eele kawotas imetiboonna boncho Solomones immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ሰሎሞንን በእስራኤል ሕዝብ ዘንድ ሁሉ እጅግ ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከእርሱ በፊት ለነበሩት የእስራኤል ነገሥታት ያላጐናጸፋቸውን ንጉሣዊ ክብር ሁሉ ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በአገሪቱ ሕዝብ ሁሉ ፊት ሰሎሞንን ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከዚህ በፊት እስራኤልን ከገዛ ከማንኛውም ንጉሥ ይበልጥ የተከበረ እንዲሆንም አደረገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ዅሎም እስራኤል ልዕል ኣበሎን ኣግነኖን። ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበሩ ነገስታት ዘይነበሮም ግርማ መንግስቲ፥ ንንጉስ ሰሎሞን ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ ንሰሎሞን ኣብ ቅድሚ ብዘሎ እስራኤል ክብ ኣቢሉ ኣዝዩ ኣዕበዮ፡ ቅድሚኡ ኣብ እስራኤል ንዝነበረ ዘበለ ንጉስ ዘይነበሮ፡ ግርማ መንግስቲ ንንጉስ ሰሎሞን ሀቦ።