1 Chronicles 29:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዓቢ ሓጐስ በሊዑን ሰተየን። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊት ድማ ንኻልኣይ ግዜ ንጉስ ገበርዎ፡ ንእግዚኣብሄር ድማ ሊቃነ ኣመሓዳሪ፡ ንጻዶቅ ድማ ካህን ጌሮም ቀብእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በእግዚአብሔር ፊት በሉ፥ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም ንጉሥ ይሆን ዘንድ ለእግዚአብሔር ቀቡት፤ ሳዶቅም በካህናት ላይ ተሾመ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በእግዚአብሔር ፊት በሉ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም አለቃ ይሆን ዘንድ ለእግዚአብሔር ቀቡት፥ ሳዶቅንም ካህን ይሆን ዘንድ ቀቡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን በታላቅ ደስታ በጌታ ፊት በሉ ጠጡም። የዳዊትንም ልጅ ሰሎሞንን ሁለተኛ ጊዜ አነገሡት፤ እርሱንም ልዑል እንዲሆን ለጌታ ቀቡት፥ ሳዶቅንም ካህን እንዲሆን ቀቡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሄ ጋላስ መና ጎዳ ስንን ሎይ ናሸትደ፥ ሜዳነ ኡሼዳነ። ያቲደ አሳይ ካትያ ዳዊታ ናኣ ሶሎሞና ላኤንዋ ዛይትያ ኦኪደ፥ አ ካዉተን ምንሴዳ። ጻዶቃካ ቄሰ ግዳናዳን መና ጎዳ ስንን ኦኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay he gallassi Med'inaa Godaa sintsan loytsi nashettidde, meeddanne usheeddanne. Yaatiide Asay Kaatiyaa Daawita na'aa Solomona laa'entsuwaa zayitiyaa okkiide, Aa kawutetsan miniseedda. S'aadook'akka k'eese gidanaadan Med'inaa Godaa sintsan okkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay he gallas GODAA sinththan keehippe ufayettishe midessinne uyides; histtidi asay kawo Dawite naa Solomooney kawotidayssa nam7anththo qonccera erida; izi deraa ayssana mala Godaa Xoossa sinththan zayten tiyda; Saadooqekka isttas qeese gidana mala GODAA sinththan tiyda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ሄ ጋላስ ጎዳ ሲንን ኬሂፔ ኡፋዬቲሼ ሚዴሲኔ ኡዪዴስ፤ ሂስቲዲ ኣሳይ ካዎ ዳዊቴ ና ሶሎሞኔይ ካዎቲዳይሳ ናምኣን ቆንጬራ ኤሪዳ፤ ኢዚ ዴራ ኣይሳና ማላ ጎዳ ጾሳ ሲንን ዛይቴን ቲይዳ፤ ሳዶቄካ ኢስታስ ቄሴ ጊዳና ማላ ጎዳ ሲንን ቲይዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ሄ ጋላስ ጎዳ ስንን ዳሮ ኡፋይትድ ምስነ ኡይስ። ያትድ አሳይ ካዋ ዳዊታ ናኣ ሶሎሞነ ናምአን ዛይተ ትይድ እያ ካዎተን ምንስ። ሳዶቃ ካህነ ግዳና መላ ጎዳ ስንን ትይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay he gallas Godaa sinthan daro ufaytidi misinne uyis. Yaatidi asay kawa Dawita na7aa Solomone nam7antho zayte tiyidi iya kawotethan minthis. Saadoqa kahine gidana mela Godaa sinthan tiyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያችም ዕለት በእግዚአብሔር ፊት በታላቅ ደስታ በሉ፤ ጠጡም። ከዚያም የዳዊት ልጅ ሰሎሞን ንጉሥ መሆኑን ለሁለተኛ ጊዜ በይፋ ዐወቁ፤ ገዥ እንዲሆንም በእግዚአብሔር ፊት ቀቡት፤ ሳዶቅንም ካህናቸው እንዲሆን ቀቡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በዚያን ቀን በእግዚአብሔር ፊት እየበሉና እየጠጡ እጅግ ደስ ተሰኙ። ለሁለተኛ ጊዜም ሰሎሞን ንጉሥ መሆኑን አረጋገጡ፤ በእግዚአብሔር ስም ቀብተው ንጉሣቸው አደረጉት፤ ሳዶቅንም ቀብተው ካህናቸው አደረጉት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክበልዑን ክሰትዩን እንተለዉ የመና ተሓጕሶም ነበሩ። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊትውን ካልኣይ ጊዜ ኣንገስዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከዓ ሰሎሞን ንጉስ ክኸውን ሳዶቅውን ካህን ክኸውን ቀብእዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብዓብዪ ሓጐስ በልዑን ሰተዩን። ንሰሎሞን ወዲ ዳዊትውን ካልኣይ ጊዜ ኣንገስዎ። ንእኡ መስፍን ንእግዚኣብሄር ኪኸውን ንጻዶቅውን ካህን ኪኸውን ቀብእዎም። |