1 Chronicles 29:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጽባሒቱ ድማ፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ፡ ሽሕ ብዕራይን ሽሕ ድዑልን ሽሕ ገንሸልን ምስ መስዋእቲ መስተኦምን መስዋእቶምን ብብዝሒ ንብዘሎ እስራኤል ኣቕረቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በነ​ጋ​ውም ዳዊት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ሠዋ፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አቀ​ረበ፤ አንድ ሺህ ወይ​ፈን፥ አንድ ሺህም አውራ በጎች፥ አንድ ሺህም የበግ ጠቦ​ቶች፥ የመ​ጠጥ ቍር​ባ​ና​ቸ​ው​ንም፥ ስለ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ብዙ መሥ​ዋ​ዕት አቀ​ረበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በነጋውም ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሠዉ፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቀረቡ፤ አንድ ሺህ ወይፈን፥ አንድ ሺህም አውራ በጎች፥ አንድ ሺህም የበግ ጠቦቶች፥ የመጠጥ ቍርባናቸውንም፥ ስለ እስራኤልም ሁሉ ብዙ መሥዋዕት አቀረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱም ለጌታ መሥዋዕት ሰዉ፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ለጌታ አቀረቡ፤ አንድ ሺህ ወይፈን፥ አንድ ሺህም አውራ በጎች፥ አንድ ሺህም የበግ ጠቦቶች፥ የመጠጥ ቁርባናቸውንም፥ ስለ እስራኤልም ሁሉ ብዙ መሥዋዕት አቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ አሳይ መና ጎዳዉ ያርሹዋ ያርሼዳ። ቃይ ጹግያ ያርሹዋካ ጾሳዉ ያርሼዳ፤ እት ሻአ ኮሩማቱዋ፥ እት ሻአ ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ እት ሻአ ዶርሳ ማራቱዋ፥ ኡሻ ያርሹዋነ ዳሮ ያርሾቱዋ ያርሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi Asay Med'inaa Godaw yarshshuwaa yarshsheedda. K'ay s'uuggiyaa yarshshuwaakka S'oossaw yarshsheedda; itti sha"a korumatuwaa, itti sha"a dorssaa orggetuwaa, itti sha"a dorssaa maratuwaa, ushshaa yarshshuwaanne daro yarshshotuwaa yarshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas asay GODAAS yarsho shiishshida; xuugettiza yarshoka yarshida; hessika 1,000 kormata, 1,000 dharshota, 1,000 dorsa laaqqata, ushsha yarshonne hara yarshotara issife Isra7eele asaa gishshas shiishshida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ኣሳይ ጎዳስ ያርሾ ሺሺዳ፤ ጹጌቲዛ ያርሾካ ያርሺዳ፤ ሄሲካ 1,000 ኮርማታ፥ 1,000 ርሾታ፥ 1,000 ዶርሳ ላቃታ፥ ኡሻ ያርሾኔ ሃራ ያርሾታራ ኢሲፌ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊሻስ ሺሺዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ አሳይ ያርሾነ ፁሳ ያርሾ ጎዳስ ያርሽዶሶና። ሄስካ እስ ሙኩሉ ኮርማ፥ እስ ሙኩሉ ማራዘ፥ እስ ሙኩሉ ዶርሳ ኡርገ፥ ኡሻ ያርሾነ ሀራ ዳሮ ያርሾ ያርሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas asay yarshonne xuussa yarsho Godaas yarshidosona. Hessika issi mukulu kormaa, issi mukulu maraze, issi mukulu dorsa urge, ushsha yarshonne hara daro yarsho yarshidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ሠዉ፤ የሚቃጠል መሥዋዕትም አቀረቡ፤ ይህም አንድ ሺሕ ወይፈን፣ አንድ ሺሕ አውራ በግ፣ አንድ ሺሕ የበግ ጠቦት ሲሆን፣ ከመጠጥ ቍርባኖቻቸውና ከሌሎች መሥዋዕቶች ጋር ስለ እስራኤል ሁሉ በብዛት አቀረቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱ ብዙ እንስሶችን ዐርደው ለእግዚአብሔር መሥዋዕት አቀረቡ፤ ከዚያም በኋላ ሕዝቡ እንዲመገቡ ሰጡአቸው፤ በተጨማሪም አንድ ሺህ ኰርማዎችን፥ አንድ ሺህ የበግ አውራዎችንና አንድ ሺህ የበግ ጥቦቶችን መሥዋዕት አድርገው በማረድ ሙሉ በሙሉ በመሠዊያው ላይ አቃጠሉአቸው፤ የወይን ጠጅ መባም አቀረቡ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፅባሒቱ ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሕሩድ ሰውኡ። ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ኣቕረቡ፦ ሽሕ ብዕራይ፥ ሽሕ ማጕላ፥ ሽሕ ጡበት፥ መምስ ናይ መስተ መስዋእትታቶም፥ ብዙሕ መስዋእቲ ሕሩድ ድማ ምእንቲ ዅሉ እስራኤል ሰውኡ።
Amharic Tigrinya 2011 ነዛ መዓልቲ እዚኣስ ብጽባሒታ ድማ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሕሩድ ሰውኡ፡ ዚሐርር መስዋእቲ ኸኣ ንእግዚኣብሄር ኣዕረጉሉ፡ ሽሕ ብዕራይ፡ ሽሕ ድዑል፡ ሽሕ ገንሸል፡ መምስ ናይ መስተ መስዋእትታቶም፡ ብዙሕ መስዋእቲ ሕሩድ ድማ ምእንቲ ዂሉ እስራኤል ሰውኡ።