1 Chronicles 29:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን ኣቦታትና፡ ብሓሳብ ልቢ ህዝብኻ ንዘለኣለም ሓልዎ፡ ልቦም ድማ ኣዳልወልካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ፥ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን የአ​ብ​ር​ሃ​ምና የይ​ስ​ሐቅ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አም​ላክ ሆይ፥ ይህን አሳብ በሕ​ዝ​ብህ ልብ ላይ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ጠብቅ፤ ልባ​ቸ​ው​ንም ወደ አንተ አቅና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ የአባቶቻችን የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤልም አምላክ ሆይ፥ ይህን አሳብ በሕዝብህ ልብ ለዘላለም ጠብቅ፥ ልባቸውንም ወደ አንተ አቅና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ፥ የአባቶቻችን የአብርሃም፥ የይሰሐቅና የእስራኤል አምላክ ሆይ! ይህን አሳብ በሕዝብህ ልብ ለዘለዓለም ጠብቅ፥ ልባቸውንም ወደ አንተ አቅና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ኑ ማይዛ አዎቱዋ አብራሃማ፥ ይሳቃነ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ነ አሳ ዎዛናን ሀ ዎልቃማ ሲቁዋ መናዉ ናጋ፤ ኡንቱንቱ ዎዛናካ ኔኮ ሺሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, nu mayza aawotuwaa Abrahaama, Yisaak'anne Israa'eeliyaa S'oossaw, ne asaa wozanaan ha wolk'k'aama siik'uwaa med'inaw naaga; unttunttu wozanaakka neekko shiishsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! Nu aawa Abrahaame, Yisaaqanne Isra7eele Xoossawu! Ne asaa wozinan ha gita siiqoza mernaas naaga; istta wozinay nees ammanetti daana mala naaga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ኑ ኣዋ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ኢስራኤሌ ጾሳዉ! ኔ ኣሳ ዎዚናን ሃ ጊታ ሲቆዛ ሜርናስ ናጋ፤ ኢስታ ዎዚናይ ኔስ ኣማኔቲ ዳና ማላ ናጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ኑ ማይዛታ አብራሃመ፥ ይሳቃነ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ነ አሳ ዎዛናን ሀ ግታ ሲቁዋ መርናዉ ናጋ፤ ኤንታ ዎዛና ኔኮ ዛራ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, nu mayzata Abrahaame, Yisaaqanne Isra7eele Xoossaw, ne asaa wozanan ha gita siiquwa merinaw naaga; enta wozanaa neeko zaara.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአባቶቻችን የአብርሃም፣ የይስሐቅ፣ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን ሐሳብ ለዘላለም በሕዝብህ ልብ ጠብቀው፤ ልባቸውንም ለአንተ ታማኝ አድርገው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀድሞ አባቶቻችን የአብርሃም፥ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ይህ ታላቅ ፍቅር በሕዝብህ በእስራኤላውያን ልብ ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር አድርግ፤ ዘወትርም ለአንተ ታማኞች እንዲሆኑ አድርጋቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ ኣቦታትና ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን፥ ኣብ ህዝብኻ ዘሎ ፅቡቕ ድልየት ንዘለኣለም ሓሉ፤ ልባቶምውን ናባኻ ኣቕንዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ኣቦታትና ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን፡ ነዚ ናይ ህዝብኻ እማመ ሓሳባት ልቦም ንዘለኣለም ሐሉ፡ ልቦም ከኣ ንኣኻ ኣዳሉ።