1 Chronicles 29:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኸይ፡ ንልቢ ከም እትፍትኖን ብቕንዕና ከም እትሕጐስን እውን እፈልጥ እየ። እንተ ኣነ ግን ብቅንዕና ልበይ ነዚ ኩሉ ብፍቓደይ ተሰዊአ፤ ሕጂ ድማ ነቲ ኣብዚ ተረኺቡ ዘሎ ህዝብኻ፡ ፍቓደኛ ኮይኑ ክስውኣልካ ብታሕጓስ ረኣኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አም​ላኬ ሆይ፥ ልብን እን​ደ​ም​ት​መ​ረ​ምር፥ ጽድ​ቅ​ንም እን​ደ​ም​ት​ወ​ድድ አው​ቃ​ለሁ፤ እኔም በልቤ ቅን​ነ​ትና በፈ​ቃዴ ይህን ሁሉ አቅ​ር​ቤ​አ​ለሁ፤ አሁ​ንም በዚህ ያለው ሕዝ​ብህ በፈ​ቃዱ እን​ዳ​ቀ​ረ​በ​ልህ በደ​ስታ አይ​ቻ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምላኬ ሆይ፥ ልብን እንድትመረምር፥ ቅንነትንም እንድትወድድ አውቃለሁ፤ እኔም በልቤ ቅንነትና በፈቃዴ ይህን ሁሉ አቅርቤአለሁ፤ አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በፈቃዱ እንዳቀረበልህ በደስታ አይቻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምላኬ ሆይ! ልብን እንደምትመረምር፥ ቅንነትንም እንደምትወድድ አውቃለሁ፤ እኔም በልቤ ቅንነትና በፈቃዴ ይህን ሁሉ አቅርቤአለሁ፤ አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በፈቃዱና ደስ ተሰኝቶ እንዳቀረበልህ አይቻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታ ጾሳዉ፥ ኔን ዎዛና ፓጭያዋነ ሱረተ ዶስያዋ ታን ኤራይ። ታን ታ ዎዛና ሱረተን ታ ሸንያን ሀዋ ኡባ እማድ። ሀ ሳኣን ደእያ ነ አሳይካ ነዉ ባረ ሸንያን ናሸቻን እሜዳዌ ታን በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ta S'oossaw, neeni wozanaa paac'c'iyaawaanne suuretetsaa dosiyaawaa taani eray. Taani ta wozanaa suuretetsan ta sheniyaan hawaa ubbaa immaad. Ha sa'aan de'iyaa ne asaykka new bare sheniyaan nashechchan immeeddawe taani be'aaddi.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta Xoossawu! Neni wozina pilgga xeellizayssanne suureteth dosizayssa tani erays; tani ta suure wozinaninne lo7o shenen hayssa ubbaa immadis; hayssan diza ne asaykka nees ba lo7o shenen immidi ufayettidayssa tani be7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ጾሳዉ! ኔኒ ዎዚና ፒልጋ ጼሊዛይሳኔ ሱሬቴ ዶሲዛይሳ ታኒ ኤራይስ፤ ታኒ ታ ሱሬ ዎዚናኒኔ ሎኦ ሼኔን ሃይሳ ኡባ ኢማዲስ፤ ሃይሳን ዲዛ ኔ ኣሳይካ ኔስ ባ ሎኦ ሼኔን ኢሚዲ ኡፋዬቲዳይሳ ታኒ ቤኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ፆሳዉ ኔኒ ዎዛና ፓጨይሳነ ሱረተ ዶሰይሳ ታኒ ኤራይስ። ታኒ ታ ዎዛና ሱረተን ታ ሸነን ሄሳ ኡባ እማስ። ሀ በሳን ደእያ ነ አሳይ ነዉ ባ ሸነን ኡፋይሳን እምዳይሳ ታኒ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta Xoossaw neeni wozanaa paaceysanne suuretethi doseysa taani erayis. Taani ta wozana suuretethan ta shenen hessa ubbaa immas. Ha bessan de7iya ne asay new ba shenen ufaysan immidaysa taani be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላኬ ሆይ፤ ልብን እንደምትመረምርና ቅንነትን እንደምትወድድ ዐውቃለሁ፤ እኔም ይህን ሁሉ የሰጠሁት በበጎ ፈቃድና በቀና መንፈስ ነው። አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በበጎ ፈቃዱ እንዴት እንደ ሰጠ አይቻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተ የሰውን ሁሉ ልብ ፈትነህ፥ ታማኝ በሆነ ሕዝብ እንደምትደሰት ዐውቃለሁ፤ ስለዚህም እኔ ይህን ሁሉ በፈቃዴ ለአንተ የሰጠሁት፥ በታማኝነትና በቅንነት ነው፤ ደግሞም እዚህ የተሰበሰበው ሕዝብህ ለአንተ ስጦታ በማቅረቡ፥ እጅግ መደሰቱን ተገንዝቤአለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ ኣምላኸይ! ንስኻ ልቢ ኸም እትምርምር፥ ብቕንዕናውን ከም እትሕጐስ እፈልጥ ኣለኹ። ኣነ ኸዓ እዝ ዅሉ ብቕንዕና ልበይ ብድሌት ኣቕሪበልካ ኣለኹ። ሕዚ ድማ እዝ ኣብዙይ ዘሎ ህዝብኻ ፈትዩ ኸቕርበልካ እንተሎ ብሓጐስ ሪአ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ኣምላኸየ፡ ንስኻ ልቢ ኸም እትፍትን ቅንዕናውን ከም እትፈቱ እፈልጥ ኣሎኹ። ኣነ ኸኣ እዚ ዂሉ ብቕንዕና ልበይ ብፍታው ኣቕሪበልካ ኣሎኹ። ሕጂ ድማ እዚ ኣብዚ ዘሎ ህዝብኻ ፈትዩ ኬቕርበልካ ብሓጐስ ርእየ እየ።