1 Chronicles 29:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኸይ፡ ንልቢ ከም እትፍትኖን ብቕንዕና ከም እትሕጐስን እውን እፈልጥ እየ። እንተ ኣነ ግን ብቅንዕና ልበይ ነዚ ኩሉ ብፍቓደይ ተሰዊአ፤ ሕጂ ድማ ነቲ ኣብዚ ተረኺቡ ዘሎ ህዝብኻ፡ ፍቓደኛ ኮይኑ ክስውኣልካ ብታሕጓስ ረኣኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላኬ ሆይ፥ ልብን እንደምትመረምር፥ ጽድቅንም እንደምትወድድ አውቃለሁ፤ እኔም በልቤ ቅንነትና በፈቃዴ ይህን ሁሉ አቅርቤአለሁ፤ አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በፈቃዱ እንዳቀረበልህ በደስታ አይቻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላኬ ሆይ፥ ልብን እንድትመረምር፥ ቅንነትንም እንድትወድድ አውቃለሁ፤ እኔም በልቤ ቅንነትና በፈቃዴ ይህን ሁሉ አቅርቤአለሁ፤ አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በፈቃዱ እንዳቀረበልህ በደስታ አይቻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አምላኬ ሆይ! ልብን እንደምትመረምር፥ ቅንነትንም እንደምትወድድ አውቃለሁ፤ እኔም በልቤ ቅንነትና በፈቃዴ ይህን ሁሉ አቅርቤአለሁ፤ አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በፈቃዱና ደስ ተሰኝቶ እንዳቀረበልህ አይቻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ ጾሳዉ፥ ኔን ዎዛና ፓጭያዋነ ሱረተ ዶስያዋ ታን ኤራይ። ታን ታ ዎዛና ሱረተን ታ ሸንያን ሀዋ ኡባ እማድ። ሀ ሳኣን ደእያ ነ አሳይካ ነዉ ባረ ሸንያን ናሸቻን እሜዳዌ ታን በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta S'oossaw, neeni wozanaa paac'c'iyaawaanne suuretetsaa dosiyaawaa taani eray. Taani ta wozanaa suuretetsan ta sheniyaan hawaa ubbaa immaad. Ha sa'aan de'iyaa ne asaykka new bare sheniyaan nashechchan immeeddawe taani be'aaddi. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ta Xoossawu! Neni wozina pilgga xeellizayssanne suureteth dosizayssa tani erays; tani ta suure wozinaninne lo7o shenen hayssa ubbaa immadis; hayssan diza ne asaykka nees ba lo7o shenen immidi ufayettidayssa tani be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታ ጾሳዉ! ኔኒ ዎዚና ፒልጋ ጼሊዛይሳኔ ሱሬቴ ዶሲዛይሳ ታኒ ኤራይስ፤ ታኒ ታ ሱሬ ዎዚናኒኔ ሎኦ ሼኔን ሃይሳ ኡባ ኢማዲስ፤ ሃይሳን ዲዛ ኔ ኣሳይካ ኔስ ባ ሎኦ ሼኔን ኢሚዲ ኡፋዬቲዳይሳ ታኒ ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ፆሳዉ ኔኒ ዎዛና ፓጨይሳነ ሱረተ ዶሰይሳ ታኒ ኤራይስ። ታኒ ታ ዎዛና ሱረተን ታ ሸነን ሄሳ ኡባ እማስ። ሀ በሳን ደእያ ነ አሳይ ነዉ ባ ሸነን ኡፋይሳን እምዳይሳ ታኒ በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta Xoossaw neeni wozanaa paaceysanne suuretethi doseysa taani erayis. Taani ta wozana suuretethan ta shenen hessa ubbaa immas. Ha bessan de7iya ne asay new ba shenen ufaysan immidaysa taani be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አምላኬ ሆይ፤ ልብን እንደምትመረምርና ቅንነትን እንደምትወድድ ዐውቃለሁ፤ እኔም ይህን ሁሉ የሰጠሁት በበጎ ፈቃድና በቀና መንፈስ ነው። አሁንም በዚህ ያለው ሕዝብህ በበጎ ፈቃዱ እንዴት እንደ ሰጠ አይቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ የሰውን ሁሉ ልብ ፈትነህ፥ ታማኝ በሆነ ሕዝብ እንደምትደሰት ዐውቃለሁ፤ ስለዚህም እኔ ይህን ሁሉ በፈቃዴ ለአንተ የሰጠሁት፥ በታማኝነትና በቅንነት ነው፤ ደግሞም እዚህ የተሰበሰበው ሕዝብህ ለአንተ ስጦታ በማቅረቡ፥ እጅግ መደሰቱን ተገንዝቤአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኦ ኣምላኸይ! ንስኻ ልቢ ኸም እትምርምር፥ ብቕንዕናውን ከም እትሕጐስ እፈልጥ ኣለኹ። ኣነ ኸዓ እዝ ዅሉ ብቕንዕና ልበይ ብድሌት ኣቕሪበልካ ኣለኹ። ሕዚ ድማ እዝ ኣብዙይ ዘሎ ህዝብኻ ፈትዩ ኸቕርበልካ እንተሎ ብሓጐስ ሪአ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ኣምላኸየ፡ ንስኻ ልቢ ኸም እትፍትን ቅንዕናውን ከም እትፈቱ እፈልጥ ኣሎኹ። ኣነ ኸኣ እዚ ዂሉ ብቕንዕና ልበይ ብፍታው ኣቕሪበልካ ኣሎኹ። ሕጂ ድማ እዚ ኣብዚ ዘሎ ህዝብኻ ፈትዩ ኬቕርበልካ ብሓጐስ ርእየ እየ። |