1 Chronicles 29:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ኵሎም ኣቦታትና ኣብ ቅድሜኹም ጓኖትን ስደተኛታትን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቶ​ቻ​ችን ስደ​ተ​ኞች እንደ ነበሩ እኛ በፊ​ትህ ስደ​ተ​ኞ​ችና መጻ​ተ​ኞች ነን፤ ዘመ​ና​ች​ንም በም​ድር ላይ እንደ ጥላ ናት፤ አት​ጸ​ና​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶቻችንም ሁሉ እንደነበሩ እኛ በፊትህ ስደተኞችና መጻተኞች ነን፤ ዘመናችንም በምድር ላይ እንደ ጥላ ናት፥ አትጸናም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቶቻችንም ሁሉ እንደ ነበሩ እኛ በፊትህ እንግዶችና መጻተኞች ነን፤ ዘመናችንም በምድር ላይ እንደ ጥላ ነው፥ አይጸናም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካሰ ኑ አዎቱዋ ኡባዳን ኑንካ ነ ስንን በተነ እማ። ሀ ሳኣ ቦላን ኑ ደኡዋ ላይይ ኩዋዳን አያዋ፤ ኑን ሀይቆፐ አታናዉ ዳንዳዮኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kase nu aawotuwaa ubbaadan nuunikka ne sintsan betenne imatsaa. Ha sa'aa bollan nu de'uwaa laytsay kuwaadan aad'd'iyaawaa; nuuni hayk'oppe attanaw danddayokko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase nu aawata mala nunikka ne sinththan betenne imaththata; ha sa7aa bollan nu de7o layththay hidotay baynda kuwa mala elle aadhdhees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኑ ኣዋታ ማላ ኑኒካ ኔ ሲንን ቤቴኔ ኢማታ፤ ሃ ሳኣ ቦላን ኑ ዴኦ ላይይ ሂዶታይ ባይንዳ ኩዋ ማላ ኤሌ ኣስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካሰ ኑ አዋታዳ ኑካ ነ ስንን በተ አስነ እማ። ሀ ሳአን ኑ ደኦ ላይይ ኡፋይስ ባይና ኩያ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kase nu aawatada nuka ne sinthan bete asinne imathe. Ha sa7an nu de7o laythay ufaysi bayna kuya mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኛም እንደ ቀድሞ አባቶቻችን በፊትህ መጻተኞችና እንግዶች ነን፤ ዘመናችንም በምድር ላይ እንደ ጥላ ነው፤ ተስፋ ቢስም ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሆይ፥ እንደ ቀድሞ አባቶቻችን እኛም በአንተ ፊት እንግዶችና መጻተኞች ነን፤ በምድር ላይ ያለው ዘመናችን ተስፋ የሌለው እንደ ጥላ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕና ኣብ ቅድሜኻ ኸም ኵሎም ኣቦታትና፥ መፃእተኛታትን ኣጋይሽን ኢና። መዓልቲታትና ኣብ ምድሪ ኸም ፅላሎት ይሓልፋ፤ ንዅልሻዕ ኣብ ምድሪ ዝነብርውን የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሕና ኣብ ቅድሜኻ ኸም ኲሎም ኣቦታትና መጻእተኛታትን ኣጋይሽን ኢና፡ ዕለታትና ኣብ ምድሪ ኸም ጽላሎት እየን፡ ዚነብር ከኣ የልቦን።