1 Chronicles 29:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ መን እየ፡ ህዝበይከ እንታይ እዩ እሞ፡ ክንድዚ ብፍታው ክንስውእ ክንክእል፧ ኩሉ ካባኻ እዩ እሞ፡ ካብ ናትካ ድማ ሂብናካ ኣለና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁሉ ከአ​ንተ ዘንድ ነውና፥ ከእ​ጅ​ህም የተ​ቀ​በ​ል​ነ​ውን ሰጥ​ተ​ን​ሃ​ልና ይህን ያህል ችለን ልና​ቀ​ር​ብ​ልህ እኔ ማን ነኝ? ሕዝ​ቤስ ማን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁሉ ከአንተ ዘንድ ነውና፥ ከእጅህም የተቀበልነውን ሰጥተንሃልና ይህን ያህል ችለን ልናቀርብልህ እኔ ማን ነኝ? ሕዝቤስ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁሉ ከአንተ ዘንድ ነውና ከእጅህም የተቀበልነውን ሰጥተንሃልና ይህን ያህል በፈቃደኝነት ልናቀርብልህ የምንችል እኔ ማን ነኝ? ሕዝቤስ ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኑን ሀዋ ኬሻባ እማናዉ ታነ ታ አሳይነ ኦኔ? አያዉ ጎፐ፥ ኡባባይ ኔፐ ዬ፤ ኑን ነ ኩሽያፐ አኬዳዋ ነዉ ዛረ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Nuuni hawaa keeshshabaa Immanaw tanne ta asaynne oonee? Ayaw gooppe, ubbabay neeppe yee; nuuni ne kushiyaappe akkeeddawaa new zaaretsi immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, «Ubbay neeppe beettides; nu nees zaari immiday ne kusheppe ekkidayssa; histtiin nuni hayssa mala imota immanaas taninne ta asay oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ፥ «ኡባይ ኔፔ ቤቲዴስ፤ ኑ ኔስ ዛሪ ኢሚዳይ ኔ ኩሼፔ ኤኪዳይሳ፤ ሂስቲን ኑኒ ሃይሳ ማላ ኢሞታ ኢማናስ ታኒኔ ታ ኣሳይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኑኒ ሀይሳ መላ እማናዉ ታነ ታ አሳይ ኦኔ? ኡባይ ኔፐ ዬስ፤ ኑኒ ነ ኩሸፐ ኤክዳባ ነዉ ዛሪድ እምዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Nuuni haysa mela immanaw tanne ta asay oonee? Ubbay neepe yees; nuuni ne kushepe ekidaba new zaaridi immida.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሁሉ የተገኘው ከአንተ ነው፤ ለአንተም የሰጠንህ ከእጅህ የተቀበልነውን ብቻ ነው። ታዲያ እንዲህ ያለ ቸርነት እናደርግ ዘንድ እኔ ማነኝ? ሕዝቤስ ማነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ይህን ስጦታ በፈቃደኛነት መስጠት እንችል ዘንድ እኔ ማነኝ? ሕዝቤስ ማነው? ሁሉ ነገር ከአንተ የተቀበልነው ስጦታ ነው፤ እነሆ የአንተ የነበረውንም መልሰን ሰጥተንሃል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ከምዙይ ብድሌት ክነቕርብ ዝኸኣልናስ፥ ኣነ መን እየ? እዞም ህዝበይከ መን እዮም? ኵሉ ኻባኻ ዝተቐበልናዮ እዩ፤ ነቲ ኻባኻ ዝተቐበልናዮ ኸዓ ኢና ዝሃብናካ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ብፍታው ከነቕርብ ዝኸኣልናስ፡ ኲሉ ኻባኻ ደኣ እዩ፡ ካብ ኢድካውን ኢና ሂብናካ ዘሎና እሞ፡ ኣነ መን እየ እዞም ህዝበይከ እንታይ እዮም