1 Chronicles 28:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፦ ሰሎሞን ወድኻ፡ ወደይ ኪኸውን ስለ ዝሓረኹዎ፡ ኣቦይ ከኣ ክዀኖ እየ እሞ፡ ንቤተይን ኣጸዳተይን ኪሃንጽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ ልጅ ይሆነኝ ዘንድ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና ልጅህ ሰሎሞን ቤቴንና አደባባዮቼን ይሠራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ልጅ ይሆነኝ ዘንድ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና ልጅህ ሰሎሞን ቤቴንና አደባባዮቼን ይሠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ ‘ልጅ እንዲሆንልኝ መርጬዋለሁና፥ እኔም አባት እሆነዋለሁና ልጅህ ሰሎሞን ቤቴንና አደባባዮቼን ይሠራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጾሳይ ታና፥ ‘ታ ጌሻ ጎልያነ ታ ዳባባ ኬጻናዌ ነ ናኣ ሶሎሞና። አያዉ ጎፐ፥ እ ታዉ ናኣ ግዳናዳን ታን አ ዶራድ፤ ታንካ አዉ አዉዋ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «S'oossay taana, ‹Ta Geeshsha Golliyaanne ta dabaabaa kees's'anawe ne na'aa Solomona. Ayaw gooppe, I taw na'aa gidanaadan taani Aa dooraad; taanikka aw aawuwaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Qasseka GODAY tana, ‹Ta Keeththaa keexxanaynne ta zagoza giigsanay ne naa Solomoone; izi taas naa gidana mala ta iza dooradis; tanikka izas aawa gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቃሴካ ጎዳይ ታና፥ ‹ታ ኬ ኬጻናይኔ ታ ዛጎዛ ጊጊሳናይ ኔ ና ሶሎሞኔ፤ ኢዚ ታስ ና ጊዳና ማላ ታ ኢዛ ዶራዲስ፤ ታኒካ ኢዛስ ኣዋ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ጎዳይ፥ ‘ታ ኬነ ታ ዳባባ ኬፃናይ ነ ናኣ ሶሎሞነ። እ ታዉ ናአ ግዳና መላ ታኒ እያ ዶራስ፤ ታኒ እያዉ አዋ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Goday, ‘Ta keethaanne ta dabaaba keexanay ne na7aa Solomone. I taw na7a gidana mela taani iya dooras; taani iyaw aawa gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አለኝ፤ ‘ቤቴንና አደባባዮቼን የሚሠራልኝ ልጅህ ሰሎሞን ነው፤ ምክንያቱም ልጄ እንዲሆን መርጬዋለሁ፤ እኔም አባት እሆነዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ ‘ቤተ መቅደሴንና አደባባዮቼን የሚሠራልኝ ልጅህ ሰሎሞን ነው፤ እርሱ እንደ ልጄ ይሆናል፤ እኔም እንደ አባት እሆነዋለሁ’ ብሎኛል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ከዓ በለኒ፦ ‘ንወድኻ ሰሎሞን ውሉድ ክኾነኒ ሓርየዮ እየ፤ ኣነውን ኣቦ ክኾኖ እየ፤ ንሱ ቤተይን ኣፀዳተይን ክሰርሕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለኒ ድማ፡ ወድኻ ሰሎሞን፡ ንእኡ ወደይ ኪዀነኒ፡ ኣነውን ኣቦኡ ክዀኖ ሐርየዮ እየ እሞ፡ ንሱ ቤተይን ኣጸዳተይን ኪሰርሕ እዩ። |