1 Chronicles 28:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ዳዊት ተንሲኡ፡ ኣሕዋተይን ህዝበይን ስምዑኒ! መትሓዚ እግሪ ኣምላኽና ኮይኑ ንህንጸት ተዳልዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ዳዊት በጉ​ባ​ኤው መካ​ከል ቆሞ እን​ዲህ አለ፥ “ወን​ድ​ሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለቃል ኪዳኑ ታቦ​ትና ለአ​ም​ላ​ካ​ችን እግር ማረ​ፊያ የዕ​ረ​ፍት ቤት ለመ​ሥ​ራት አሳብ በልቤ መጣ​ብኝ፤ ለዚ​ህም ሥራ የሚ​ያ​ስ​ፈ​ል​ገ​ውን አዘ​ጋ​ጅ​ቻ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አለ። ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ፥ ስሙኝ፤ ለእግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የዕረፍት ቤት ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤአለሁ፤ ለሥራም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ዳዊት ተነሥቶ በመቆም እንዲህ አለ፦ “ወንድሞቼና ሕዝቤ ሆይ! ስሙኝ፤ ለጌታ ለቃል ኪዳኑ ታቦትና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የሚሆን የማረፍያ ቤት ለመሥራት እኔ በልቤ አስቤያለሁ፤ ለግንባታም የሚያስፈልገውን አዘጋጅቻለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ዳዊተ ደንድ ኤቂደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ እሻቶ፥ ታ አሳቶ፥ ስስተ! መና ጎዳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ዎያነ ኑ ጾሳ ገዲ ሸምፕያ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ ታ ዎዛናን ቆፓድ፤ ኬጻናዉ ኮሽያዋንታካ ጊግሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Daawite denddi ek'k'iide, hawaadan yaageedda; «Ta ishatoo, ta asatoo, sisite! Med'inaa Godaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa wotsiyaanne nu S'oossaa gedii shemppiyaa Geeshsha Golliyaa kees's'anaw ta wozanaan k'oppaad; kees's'anaw koshshiyaawanttakka giigissaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin kawo Dawiti dendi eqqidi, «Ta ishanttoo, ta asatoo, siyite! Nu GODAA Taabotay uttizasonne nu Xoossaa tohoy shempizaso Xoossa keeth keexxanaas ta wozinan qoppada halchcho kessadis; keexxanaas koshshiza miishshatakka giigsadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ካዎ ዳዊቲ ዴንዲ ኤቂዲ፥ «ታ ኢሻንቶ፥ ታ ኣሳቶ፥ ሲዪቴ! ኑ ጎዳ ታቦታይ ኡቲዛሶኔ ኑ ጾሳ ቶሆይ ሼምፒዛሶ ጾሳ ኬ ኬጻናስ ታ ዎዚናን ቆፓዳ ሃልቾ ኬሳዲስ፤ ኬጻናስ ኮሺዛ ሚሻታካ ጊጊሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ዳዊቲ ደንድ ኤቅድ ሀይሳዳ ያግስ፤ “ታ እሻቶ፥ ታ አሳዉ፥ ስእተ! ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ዎያነ ኑ ፆሳ ቶሆይ ሸምፕያ ኬ ኬፃናዉ ታ ዎዛናን ቆፓስ፤ ኮሽያባ ኡባ ጊግሳስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Dawiti dendi eqidi haysada yaagis; “Ta ishato, ta asaw, si7ite! Godaa caaqo Taabotiya wothiyanne nu Xoossaa tohoy shempiya keethaa keexanaw ta wozanan qopas; koshshiyaba ubbaa giigisas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ንጉሥ ዳዊት በእግሩ ቆሞ እንዲህ አላቸው፤ “ወንድሞቼና ወገኖቼ ሆይ፤ እስቲ አድምጡኝ፤ ለእግዚአብሔር ለቃል ኪዳኑ ታቦት ማደሪያና ለአምላካችን እግር ማረፊያ የሚሆን ቤት ለመሥራት ዐስቤ ዕቅድ አውጥቼ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁሉም በተሰበሰቡ ጊዜ ዳዊት ተነሥቶ፥ እንዲህ አለ፦ “ወገኖቼ ሆይ፥ አድምጡኝ፤ ለአምላካችን የእግር ማሳረፊያ ይሆን ዘንድ የተቀደሰው ታቦት የሚያርፍበት ቤት ለመሥራት ፈልጌ ነበር፤ ለቤተ መቅደሱም ሕንጻ ማሠሪያ የሚሆነውን ዕቃ ሁሉ አዘጋጅቼአለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንጉስ ዳዊት ብእግሩ ደው ኢሉ ኸምዙይ በለ፦ “ኣቱም ኣሕዋተይን ህዝበይን፥ ስምዑኒ፤ ኣነ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽና እግሩ ዘዕርፈላ ንታቦት ኪዳን ዝኸውን ቤት ክሰርሕ ሓሲበ ነይረ። ዘድሊ ምድላውውን ገይረ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንጉስ ዳዊት በእጋሩ ደው ኢሉ በለ፡ ኣቱም ኣሕዋተይን ህዝበይን፡ ስምዑኑ፡ ኣነ ንታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ነታ ድኳ እግሪ ኣምላኽናን ቤት ዕረፍቲ ኽሰርሕ ኣብ ልበይ ነበረኒ፡ ንምስራሕ ዚኸውን ከኣ ኣዳሎኹ።