1 Chronicles 28:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ተጠንቀቑ፤ እግዚኣብሄር ነቲ መቕደስ ቤት ክትሰርሑ ሓሪዩኩም እዩ እሞ፤ ኣጆኻ ግበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ለመቅደስ የሚሆን ቤትን ትሠራ ዘንድ መርጦሃልና ጠንክረህ ፈጽመው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም፥ እነሆ፥ ጌታ ለመቅደስ የሚሆን ቤትን እንድትሠራ መርጦሃልና በርትተህ በቈራጥነት ፈጽመው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዉ መና ጎዳይ ኔና ዶሬዳዋ ዶጎፓ። ምናደ ኪታ ኪተታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka Geeshsha Golliyaa kees's'anaw Med'inaa Goday neena dooreeddawaa dogoppa. Minnaade kiitaa kiiteta» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa keeth keexxanaas GODAY nena dooridayssa dogoppa; minnada oosoza ooththa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኬ ኬጻናስ ጎዳይ ኔና ዶሪዳይሳ ዶጎፓ፤ ሚናዳ ኦሶዛ ኦ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ኬ ኬፃና መላ ጎዳይ ነና ዶርዳይሳ ዶጎፓ፤ ኦሶ ኡባ ምናዳ ኦ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa keetha keexana mela Goday nena dooridaysa dogopa; ooso ubbaa minnada ootha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለመቅደስ የሚሆን ቤት እንድትሠራ እግዚአብሔር የመረጠህ መሆኑን አሁንም ዐስብ፤ በርትተህም ሥራ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤተ መቅደሱን ትሠራለት ዘንድ እግዚአብሔር አንተን እንደ መረጠህ አትዘንጋ፤ አሁንም በርትተህ በቈራጥነት ሥራው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ኸዓ ኣስተውዕል፦ ንመቕደስ እትኸውን ቤት ክትሰርሕ ሓርዩካ እዩ እሞ፥ ጠንኪርካ ስራሕ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂስ ተመልከት፡ ንመቕደስ እትኸውን ቤት ክትሰርሕ ሐርዩካ እዩ እሞ፡ ጽናዕን ስራሕን። |