1 Chronicles 27:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሻድሻይ ገዛኢ ሻድሻይ ወርሒ፡ ዒራ ወዲ ኢከስ ወዲ ተቆዓዊ ነበረ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ድ​ስ​ተ​ኛ​ውም ወር ስድ​ስ​ተ​ኛው አለቃ የቴ​ቁ​ሓ​ዊው የአ​ቂስ ልጅ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ነበረ፤ በእ​ር​ሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለስድስተኛው ወር ስድስተኛው አለቃ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለስድስተኛው ወር ስድስተኛው አለቃ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡሱፑን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ታቆአፐ ዬዳ እቄሻ ናኣ እራ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Usuppuntsa aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Tak'o"appe yeedda Ik'k'eesha na'aa Ira; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Usuppunththo aginan ooththiza buttezas alaafey Tequhe as Iqesha naa Ira; iza buttezan 24,000 asi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡሱፑን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ቴቁሄ ኣስ ኢቄሻ ና ኢራ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡሱፑን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ ተቁሄ አድያ እስካ ናኣ እራ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Usupuntho ageenan keyiya cugaa kaalethey Tequhe addiya Iska na7aa Ira; iya cugan 24,000 asi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስድስተኛው ወር፣ ስድስተኛው የበላይ አዛዥ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ሲሆን፣ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አኪጦፌል ከሞተ በኋላም አብያታርና የበናያ ልጅ ይሆያዳዕ የንጉሡ አማካሪዎች ሆኑ፤ ኢዮአብ ደግሞ የንጉሡ ሠራዊት አዛዥ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሻድሸይቲ ወርሒ፥ እቲ ሻድሻይ ሓለቓ ዒራስ ወዲ ዒስካ ቴቁሓዊ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ፤ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ድማ ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሳድሳይ ናይ ሳድሰይቲ ወርሒ፡ ዒራ፡ ወዲ ዒቀሽ እቲ ተቆዓዊ፡ ነበረ። እቶም ክፍሉ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።