1 Chronicles 27:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሻድሻይ ገዛኢ ሻድሻይ ወርሒ፡ ዒራ ወዲ ኢከስ ወዲ ተቆዓዊ ነበረ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስድስተኛውም ወር ስድስተኛው አለቃ የቴቁሓዊው የአቂስ ልጅ ኢይዝራኤል ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለስድስተኛው ወር ስድስተኛው አለቃ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለስድስተኛው ወር ስድስተኛው አለቃ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡሱፑን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ታቆአፐ ዬዳ እቄሻ ናኣ እራ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Usuppuntsa aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Tak'o"appe yeedda Ik'k'eesha na'aa Ira; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Usuppunththo aginan ooththiza buttezas alaafey Tequhe as Iqesha naa Ira; iza buttezan 24,000 asi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሱፑን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ቴቁሄ ኣስ ኢቄሻ ና ኢራ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡሱፑን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ ተቁሄ አድያ እስካ ናኣ እራ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Usupuntho ageenan keyiya cugaa kaalethey Tequhe addiya Iska na7aa Ira; iya cugan 24,000 asi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስድስተኛው ወር፣ ስድስተኛው የበላይ አዛዥ የቴቁሐዊው የዒስካ ልጅ ዒራስ ሲሆን፣ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪጦፌል ከሞተ በኋላም አብያታርና የበናያ ልጅ ይሆያዳዕ የንጉሡ አማካሪዎች ሆኑ፤ ኢዮአብ ደግሞ የንጉሡ ሠራዊት አዛዥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሻድሸይቲ ወርሒ፥ እቲ ሻድሻይ ሓለቓ ዒራስ ወዲ ዒስካ ቴቁሓዊ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ፤ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ድማ ነበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሳድሳይ ናይ ሳድሰይቲ ወርሒ፡ ዒራ፡ ወዲ ዒቀሽ እቲ ተቆዓዊ፡ ነበረ። እቶም ክፍሉ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |