1 Chronicles 27:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ራብዓይ ገዛኢ ራብዓይ ወርሒ፡ ኣሳሄል ሓው ዮኣብ፡ ድሕሪኡ ድማ ወዱ ዘባድያ ነበሩ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራተኛው ወር አራተኛው አለቃ የኢዮአብ ወንድም አሳሄል ነበረ፤ ከእርሱም በኋላ ልጁ ዝባድያና ወንድሞቹ ነበሩ፤ በእርሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአራተኛው ወር አራተኛው አለቃ የኢዮአብ ወንድም አሣሄል፥ ከእርሱም በኋላ ልጁ ዝባድያ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአራተኛው ወር አራተኛው አለቃ የኢዮአብ ወንድም አሣሄል፥ ከእርሱም በኋላ ልጁ ዝባድያ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦይደን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ዮኣባ እሻ አሳሄላ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ። አ ኮታን አ ናአይ ዛባደ ካፖቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oyddentso aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Yoo'aaba ishaa Asaaheela; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee. Aa kotan Aa na'ay Zabaade kaappoteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oydanththo aginan ooththiza buttezas alaafey Iyo7aabe isha Asaheele; iza buttezan 24,000 asi dees; izasohon alaafetiday iza naa Zabaadiya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዳን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ኢዮኣቤ ኢሻ ኣሳሄሌ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ፤ ኢዛሶሆን ኣላፌቲዳይ ኢዛ ና ዛባዲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦይዳን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ እዮኣባ እሻ አሳሄላ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ። እያ በሳን እያ ናአይ ዛባድ ሀላቃ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oyddantho ageenan keyiya cugaa kaalethey Iyo7aaba ishaa Asaheela; iya cugan 24,000 asi de7ees. Iya bessan iya na7ay Zabadi halaqa gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአራተኛው ወር፣ አራተኛው የበላይ አዛዥ የኢዮአብ ወንድም አሣሄል ሲሆን፣ በእግሩ የተተካውም ልጁ ዝባድያ ነው፤ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የንጉሥ ዳዊት አጐት የሆነው ዮናታን ብልኅ አማካሪና የታወቀ ምሁር ነበር፤ እርሱና የሐክሞኒ ልጅ ይሒኤል የንጉሡ ልጆች አስተማሪዎች ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብራብዐይቲ ወርሒ ኣሳሄል ሓው ኢዮኣብ ሓለቓ ነበረ፤ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ድማ ነበርዎ። ብድሕሪኡ ኸዓ ወዱ ዝባድያ ሹም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ራብዓይ ናይ ራብዐይቲ ወርሒ፡ ዓሳሄል ሓው ዮኣብ ነበረ፡ ብድሕሪኡ ኸኣ ወዱ ዘባድያ። እቶም ክፍሉ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |