1 Chronicles 27:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳልሳይ ኣዛዚ ሳልሳይ ወርሒ ድማ በናያ ወዲ ዮያዳ ሊቀ ካህናት ነበረ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሦ​ስ​ተ​ኛው ወር ሦስ​ተ​ኛው የጭ​ፍራ አለቃ የካ​ህኑ የዮ​ዳሄ ልጅ በና​ያስ ነበረ፤ በእ​ር​ሱም ክፍል ሃያ አራት ሽህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሦስተኛው ወር ሦስተኛው የጭፍራ አለቃ የካህኑ የዮዳሄ ልጅ በናያስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሦስተኛው ወር ሦስተኛው የሠራዊቱ አለቃ የካህኑ የዮዳሄ ልጅ በናያስ ነበረ፤ በእነርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዛን አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ቄስያ ዮዳሄ ናኣ ባናያ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Heezzantso aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe k'eesiyaa Yoodaahe na'aa Banaaya; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heedzdzanththo aginan ooththiza buttezas alaafey qeese Yoodahe naa Bannaya; iza buttezan 24,000 asi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ቄሴ ዮዳሄ ና ባናያ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ ካህንያ ዮዳሄ ናኣ ባናያ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heedzantho ageenan keyiya cugaa kaalethey kahiniya Yoodahe na7aa Banaya; iya cugan 24,000 asi de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሦስተኛውም ወር፣ የሦስተኛው ክፍለ ጦር የበላይ አዛዥ የካህኑ የዮዳሄ ልጅ በናያስ ነበረ፤ ዋናው እርሱ ሲሆን፣ በሥሩ ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጸሩያ ልጅ ኢዮአብ የሕዝብ ቈጠራ ማድረግ ጀምሮ ሳይጨርስ ቀርቶ ነበር፤ በዚህ በሕዝብ ቈጠራ ምክንያት እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ቀጥቶ ስለ ነበር የመጨረሻው ቊጥር በንጉሥ ዳዊት መንግሥት የታሪክ መዝገብ ውስጥ አልተመዘገበም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሳልሰይቲ ወርሒ፥ በናያስ ወዲ ዮዳሄ ሳልሳይ ሓለቓ ሰራዊት ነበረ። ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ከዓ ነበርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ በቲ ሳልሰይቲ ወርሒ ራእሲ ዀይኑ ዜገልግል ሳልሳይ ሓለቓ ሰራዊት በናያ ወዲ እቲ ኻህን የሆያዳ እዩ፡ እቶም ክፍሉ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ።