1 Chronicles 27:32 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮናታን ኣኮ ዳዊት ከኣ ኣማኻሪን ለባምን ጸሓፍን ነበረ። ይሂኤል ወዲ ሃግሞኒ ድማ ምስ ደቂ ንጉስ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አስ​ተ​ዋ​ይና ጸሓፊ የነ​በ​ረው በአ​ባቱ በኩል የዳ​ዊት አጎት ዮና​ታን አማ​ካሪ ነበረ፤ የአ​ክ​ማ​ኔም ልጅ ኢያ​ሔ​ኤል ከን​ጉሡ ልጆች ጋር ነበረ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አስተዋይና ጸሐፊ የነበረው የዳዊት አጎት ዮናታን አማካሪ ነበረ፤ የሐክሞኒም ልጅ ይሒኤል ከንጉሡ ልጆች ጋር ነበረ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አስተዋይና ጸሐፊ የነበረው የዳዊት አጎት ዮናታን አማካሪ ነበረ፤ የሐክሞኒም ልጅ ይሒኤል የንጉሡን ልጆች ያገለግል ነበረ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊታ አዉዋ እሻይ ዮናታን ጻፊ፥ አኬካንቻ አሳነ ካትያ ዞርያ አሳ። ሀክሞና ናአይ ይህኤል ካትያ ናና ናጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawita aawuwaa ishay Yoonataani s'aafii, akeekanchcha asanne kaatiyaa zoriyaa asaa. Hakimoona na'ay Yihi'eeli kaatiyaa naanaa naagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawite aawaa ishay Yoonataaney xaafe, akeekanchcha asanne zoriza asa; Hakimoone naa Yihi7eeley kawo nayta dichchizaade.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቴ ኣዋ ኢሻይ ዮናታኔይ ጻፌ፥ ኣኬካንቻ ኣሳኔ ዞሪዛ ኣሳ፤ ሃኪሞኔ ና ዪሂኤሌይ ካዎ ናይታ ዲቺዛዴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊታ አዋ እሻይ፥ ፃፈይ ዮናታን አኬካነ ካዋ ዞርያ አስ። ሀክሞና ናአይ ይኤል ካዋ ናይታ ታማርሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawita aawa ishay, xaafey Yoonataani akeekanne kawa zoriya asi. Hakmoona na7ay Yi7eeli kawa nayta tamaarsees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አስተዋይ የሆነው የዳዊት አጎት ዮናታን አማካሪና ጸሓፊ ነበረ፤ የሐክሞኒም ልጅ ይሒኤል ደግሞ የንጉሡ ልጆች ሞግዚት ነበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዮናታን ሓወቦኡ ንዳዊት፥ መማኸሪኡ ነበረ። ንሱ መስተውዓልን ፀሓፍን ነበረ። ይሒኤል ወዲ ሓክሞኒም ድማ ምስ ደቂ ንጉስ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮናታን፡ ሓው ኣቦኡ ንዳዊት፡ ኣማኻሪ ነበረ፡ ንሱ ኣስተውዓሊ ሰብኣይን ጸሓፍን ነበረ፡ የሒኤል ወዲ ሓቅሞኒ ኸኣ ምስ ደቂ ንጉስ ነበረ።