1 Chronicles 27:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መበል ዓሰርተው ሓደ ገዛኢ መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ፡ በናያ፡ ጲራቶናዊ፡ ካብ ደቂ ኤፍሬም እዩ። ኣብ ክፍለ ሰራዊቱ ድማ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዐሥራ አንደኛው ወር ዐሥራ አንደኛው አለቃ ከኤፍሬም ልጆች የነበረው ፍርዓቶናዊው በናያስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሃያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለአሥራ አንደኛው ወር አሥራ አንደኛው አለቃ ከኤፍሬም ልጆች የነበረው ጲርዓቶናዊው በናያስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ሀያ አራት ሺህ ጭፍራ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለዐሥራ አንደኛው ወር ዐሥራ አንደኛው አለቃ ከኤፍሬም ልጆች የነበረው ጲርዓቶናዊው በናያስ ነበረ፤ በእርሱም ክፍል ውስጥ ሀያ አራት ሺህ አባላት ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታማነ እተንያ አግናን ከስያ ጩጉዋ ካለያዌ ፕርኣቶናፐ ዬዳ፥ ኤፍሬማ ዛርያ ግዴዳ ባናያ፤ አ ጩጉዋን ላታማነ ኦይዱ ሻአ አሳይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tammanne ittentsiyaa aginaan kesiyaa c'uguwaa kaaletsiyaawe Pir"aatoonappe yeedda, Efireema zariyaa gideedda Banaaya; Aa c'uguwaan laatamanne oyddu sha"a Asay de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tammanne issinththo aginan ooththiza buttezas alaafey Efreeme zareppe Piraatoone as Bannaya; iza buttezan 24,000 asi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታማኔ ኢሲን ኣጊናን ኦዛ ቡቴዛስ ኣላፌይ ኤፍሬሜ ዛሬፔ ፒራቶኔ ኣስ ባናያ፤ ኢዛ ቡቴዛን 24,000 ኣሲ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታማነ እስን አጌናን ከይያ ጩጋ ካለይ ኤፍሬማ ኮቸ ግድዳ ፕርአቶና አድያ ባናያ፤ እያ ጩጋን 24,000 አስ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tammanne issintho ageenan keyiya cugaa kaalethey Efreema koche gidida Pir7atoona addiya Banaya; iya cugan 24,000 asi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዐሥራ አንደኛው ወር፣ ዐሥራ አንደኛው የበላይ አዛዥ ከኤፍሬም ወገን የሆነው ጲርዓቶናዊው በናያስ ሲሆን፣ በሥሩም ሃያ አራት ሺሕ ሰው ነበረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መበል ዓሰርተ ሓደ ወርሒ፥ በናያስ በዓል ጲርዓቶናዊ ኻብ ደቂ ኤፍሬም ሓለቓ ሰራዊት ነበረ፤ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ወታደራት ከዓ ነበርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ መበል ዓሰርተው ሓደ ናይ መበል ዓሰርተው ሓደ ወርሒ ዜገልግል፡ በናያ፡ ጲርዓቶናዊ ኻብ ደቂ ኤፍሬም፡ ነበረ። እቶም ክፍሉ ኸኣ ዕስራን ኣርባዕተን ሽሕ ነበሩ። |